Fana: At a Speed of Life!

አብርሆት ቤተመጻሕፍት ዓለም አቀፉን የሲልክ ሮድ የቤተመጻሕፍት ጥራት ጥምረት ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አብርሆት ቤተመጻሕፍት ዓለም አቀፉን የሲልክ ሮድ የቤተመጻሕፍት ጥራት ጥምረት መቀላቀሉ ተነገረ። ቤተመጻሕፍቱ ይህንን ጥምረት የተቀላቀለው ከተገነባ በጥቂት ጊዜያት ውስጥ ጥራትና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት መስጠት በመቻሉ መሆኑን…

የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ወደ ካዛብላንካ ሞሮኮ የጭነት በረራ አገልግሎት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ወደ ካዛብላንካ ሞሮኮ አዲስ የጭነት በረራ አገልግሎት መጀመሩን ገለጸ፡፡ አዲሱ አገልግሎት የሰሜን አፍሪካ መግሪብ ቀጣና ወደ ዓለም አቀፉ የጭነት አገልግሎት መዳረሻዎች ያካተተ አዲስ ምዕራፍ መሆኑንም የኢትዮጵያ ዓየር…

በአዲስ አበባ 210 ሺህ 586 አጠቃላይ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው ግማሽ ዓመት 210 ሺህ 586 አጠቃላይ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ማከናወኑን የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡ ከላይ የተጠቀሰው የወሳኝ ኩነት ምዝገባ የተከናወነው በወቅቱ፣…

ጠንካራ የሎጂስቲክስ ሥርዓት ለመገንባት በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት የሎጂስቲክስ ዘርፉ በስትራቴጂ እንዲመራና ጠንካራ ሎጂስቲክስ ለመገንባት በትኩረት እየሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ ደንጌ ቦሩ ተናገሩ። በኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን አዘጋጅነት በኢትዮጵያ የሎጂስቲክስ ዘርፍ መሪ…

በኢትዮጵያና ሶማሊላንድ የተፈረመው ስምምነት የወጣቶች ጥያቄና ድል ነው – ፌደሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ወጣቶች ዘንድ ለረጅም ጊዜ ሲነሳ የቆየው የወደብ ጥያቄ በስምምነት መመለሱ የትውልዶች ድል ነው ሲል የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌደሬሽን ገለጸ። ፌደሬሽኑ በኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ መካከል የተፈረመውን ሁሉን አቀፍ የትብብር አጋርነት የመግባቢያ…

ሩሲያ እና ኢራን በራሳቸው ገንዘብ በቀጥታ ለመገበያየት ወሰኑ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ኢራን በአውሮፓው “ስዊፍት” በኩል ሲያደርጉ የነበረውን ግብይት ትተው በራሳቸው ገንዘብ በቀጥታ ሊገበያዩ መወሰናቸው ተነገረ፡፡ ሀገራቱ በቀጥታ በራሳችን ገንዘብ መገበያየት እየቻልን ለምን የዶላርና ዩሮ ምንዛሬ እንጠብቃለን ማለታቸውን…

እስራኤል በጋዛ በንጹሃን ላይ የሚደርስን ጉዳት እንድትቀንስ አሜሪካ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በጋዛ በንጹሃን ዜጎች ላይ የሚደርስን ጉዳት እንድትቀንስ አሜሪካ ጥሪ አቅርባለች፡፡ የፍልስጤም ጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ባለፉት 24 ሰዓታት ብቻ በጋዛ 249 ዜጎች ለህልፈት ሲዳረጉ 510 የሚሆኑት ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡…

የህጻናት የቆዳ አስም ምንነትና መንስኤ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የህጻናት የቆዳ አስም በተለያዩ ምክንያቶች የህፃናት ቆዳ በሚቆጣ ጊዜ የሚፈጠር ህመም ነው፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የህፃናት ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ቃል ኪዳን ቤዛ÷ ህመሙ በብዛት ከአምስት ዓመት በታች በሆኑ…

ፍራንዝ ቤከንባወር ከዚህ አለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የቀድሞው የምዕራብ ጀርመን እና የባየርሙኒክ ኮከብ ፍራንዝ ቤከንባወር በ78 አመቱ ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል። ቤከንባወር በ1974 ጀርመን የዓለም ዋንጫን ስታነሳ ብሄራዊ ቡድኑን በአምበልነት መምራት የቻለ ሲሆን ÷በ1990 ደግሞ የጀርመን ብሄራዊ…

የሀርቡ ነዋሪዎች ኢትዮጵያ የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችላትን ስምምነት በመፈረሟ ደስታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን የሀርቡ ከተማ ነዋሪዎች ኢትዮጵያ የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችላትን ስምምነት ከሶማሊላንድ ጋር በመፈራረሟ በአደባባይ በመውጣት የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል፡፡ በድጋፍ ሰልፉ የተገኙት የከተማዋ ነዋሪዎችም ኢትዮጵያ የባሕር በር…