ዓለምአቀፋዊ ዜና በአፍሪካ የአፈር ማዳበሪያ ምርትን ለማሳደግ 15 ቢሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግ ተገለፀ Mikias Ayele May 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የአፈር ማዳበሪያ ምርትን ለማሳደግ 15 ቢሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግ የአፍሪካ ህብረት ገለፀ፡፡ ከትናንት ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ የአፈር ማዳበሪያ እና የአፈር ጤና ጉባኤ ላይ÷ በአፈር ማዳበሪያ ፖሊሲ፣ ጥናት እና ልማት…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄን ተቀላቀለ Melaku Gedif May 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ኮርፖሬሽኑ ውብና ዘመናዊ ከተማ ለመፍጠር የሚደረገውን ሀገራዊ ጥረት የሚያግዙ በርካታ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በሚገነባቸው ዘመናዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአካባቢ ብክለትን በቸልታ ማለፍ ለትውልድ ከባድ እዳ መተው እንደሆነ ተመላከተ Tamrat Bishaw May 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን ላይ የአካባቢ ብክለትን በቸልታ ማለፍ ለትውልድ ከባድ እዳ መተው ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ዲዳ ድሪባ ተናገሩ። የዓለም የጤና ድርጅት ለአካባቢ ብክለት መጠን…
የሀገር ውስጥ ዜና የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ አካል የሆነው የፅዳትና አረንጓዴ ልማት ሥራ ተጀመረ Meseret Awoke May 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር በጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመረው ጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ አካል የሆነውን የፅዳትና አረንጓዴ ልማት ሥራዎች አሥጀመረ፡፡ በማስጀመሪያው ላይ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዲሞክራሲ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሐረሪ ክልል የአካባቢ ብክለት መከላከል የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው Melaku Gedif May 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል አቀፍ የአካባቢ ብክለት መከላከል ንቅናቄ መድረክ በሐረር ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፣ የፌዴራል አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ተሾመ አቡኔ እና የክልሉ ካቢኔ አባላት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በደቡብ አፍሪካ ከተደረመሰ ሕንፃ ውስጥ 11 ሰራተኞች በህይወት ተገኙ Meseret Awoke May 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ ከተደረመሰ ሕንፃ ውስጥ 11 ሰራተኞች በህይወት መገኘታቸው ተሰምቷል፡፡ በደቡብ አፍሪካ ጆርጅ ከተማ በግንባታ ቦታ ላይ የነበረ ግዙፍ ፎቅ ሕንጻ የተደረመሰ ሲሆን ፥ 75 ሰዎች እዚያ እንደነበሩ ተገልጿል፡፡ በዚህ ፍለጋም…
የሀገር ውስጥ ዜና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ9 ወራት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው Shambel Mihret May 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ያለፉት ዘጠኝ ወራት የመንግስትና የፓርቲ ስራዎች አፈጻጸም ግምገማና የቀጣይ አቅጣጫዎች የአመራር መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰውን ጨምሮ የክልሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጋምቤላ ከነገ ጀምሮ የመንግሥት የሥራ ሠዓት ወደ መደበኛው እንደሚመለስ ተገለጸ Shambel Mihret May 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሙቀት መጠኑ እየቀነሰ መምጣቱን ተከትሎ ከነገ ጀምሮ የመንግሥት የሥራ ሠዓት ወደ መደበኛው የሥራ ሠዓት እንደሚመለስ የጋምቤላ ክልል መንግሥት አስታወቀ፡፡ የሙቀት መጠኑ እየቀነሰ መምጣቱን ተከትሎ ለሥራ ምቹ ሁኔታ ስለተፈጠረ የክልሉ የሥራ ሠዓት…
የሀገር ውስጥ ዜና በነቀምቴ ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው ዮሐንስ ደርበው May 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነቀምቴ ከተማ ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡ በድጋፍ ሰልፉም ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተለያዩ ዘርፎች የተገኙ ስኬቶችን የሚገልጹ መልዕክቶች እየተላለፉ ይገኛሉ፡፡ በዚህም ለውጡን ለማጽናት ማንኛውንም መስዋዕትነት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ነቀምቴ ገቡ Melaku Gedif May 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ምስራቅ ወለጋ ዞን ነቀምቴ ከተማ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር ) ሀገራዊ ለውጡን ለመደገፍ እየተካሄደ ባለው የድጋፍ ሰልፍ ለመታደም ነው ነቀምቴ የገቡት፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…