Fana: At a Speed of Life!

በሊቢያ ደርና የደረሰውን የጎርፍ አደጋ መከላከል ይቻል ነበር ሲሉ ባለሙያዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው መስከረም ወር በሊቢያ ደርና ከተማ በጎርፍ አደጋ የፈረሱት ግድቦች ደካማ እንደነበሩ የዳኝነት ምርመራ ውጤት አመላከተ።   የሊቢያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አል-ሲዲቅ አል-ሱር በትናንትናው ዕለት እንደተናገሩት፤ በግድቡ ግምገማ…

ሃማስ ከሰሜን ጋዛ መወገዱን እስራኤል አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃማስ ከሰሜን ጋዛ መወገዱን የእስራኤል መከላካያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የእስራኤል ጦር ቃል አቀባይ ሪር አድሚራል ዳንኤል ሃጋሪ እንዳሉት÷ በጋዛ ሰርጥ በሚገኙ የሃማስ ይዞታዎች ላይ የሚወሰደው መጠነ ሰፊ ወታደራዊ እርምጃ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡፡…

ዓባይ ቴሌቪዥን የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሰጠው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ዓባይ ቴሌቪዝን የኅብረተሰቡን መልካም ባህል እና ዕሴት የሚጥሱ ሐሳብ ያለበት ፕሮግራም አስተላልፏል በሚል የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን አስታወቀ፡፡ ባለሥልጣኑ ለቴሌቪዥን ጣቢያው በጻፈው የመጨረሻ…

የመዲናዋ ሆቴሎች ለ2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን አስፈላጊውን ዝግጅት አድርገው እንግዶችን እየተቀበሉ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሆቴሎች በውጭ የሚኖሩ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያንን ተቀብለው ለማስተናገድ አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቅቀው እንግዶችን መቀበል እንደጀመሩ የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር አስታውቋል፡፡ የማህበሩ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን ለፋና…

ሼህ አብዱ ያሲንን በመግደል የተጠረጠረው መሃመድ ሽኩር አበባውን ያየ ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሼህ አብዱ ያሲንን በመግደል የተጠረጠረው መሃመድ ሽኩር አበባውን ያየ ማንኛውም ግለሰብ ጥቆማ እንዲሰጥ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪ አቀረበ፡፡ በአስኮ አዲስ ሰፈር የጁሙዓ ኸጢብና የኪታብ አቅሪ የነበሩት ሸይኽ አብዱ ያሲን ከዒሻን ሰላት ሲመለሱ…

አፈርን በኮምፖስት የማበልፀግ ልምምዳችንን በተሻለ ሁኔታ ካዳበርን ሰፊ ጥቅም እናገኝበታለን – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አፈርን በኮምፖስት የማበልፀግ ልምምዳችንን በተሻለ ሁኔታ ካዳበርን ሰፊ ጥቅም ልናገኝበት እንችላለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስት ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷አፈርን በኮምፖስት ማበልፀግ…

የሞተር ሳይክሎች እና ከባድ ተሸከርካሪዎች ክልከላ የተደረጉባቸው መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሞተር ሳይክሎችና ከሁለት ቶን በላይ የሆኑ ከባድ ተሽከርካሪዎች መንቀሳቀስ የመይችሉባቸውን መንገዶችን  የአዲስ አበባ ፖሊስ ይፋ አደርጓል ። መንግዶቹ ቦሌ - በኦሎምፒያ - መስቀል አደባባይ - ብሔራዊ ቤተ -መንግሥት  እንዲሁም አራት ኪሎ…

ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እና ተጠሪ ተቋማት የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካሞች ማዕድ አጋርተዋል፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካሞች ማዕድ አጋርቷል፡፡ በፕሮግራሙ…

አብርሆት ቤተ መጻሕፍት የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋራ  

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አብርሆት ቤተ መጻሕፍት የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋራ። አብርሆት ቤተ መጻሕፍት ማዕድ ያጋራው በከተማው ለሚገኙ አቅመ ደካሞችና የጎዳና ተዳዳሪዎች መሆኑ ተገልጿል። በማዕድ ማጋራት  መርሃግብሩ  ላይ የተገኙት…

የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎችና አምባሳደሮች ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች እና አምባሳደሮች የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት ለኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።   በኢትዮጵያ የጀርመንና የጣልያን ኤምባሲዎች በመልካም ምኞት መልዕክታቸው…