ሕብረተሰቡ ከእርድ የሚገኘውን ቆዳና ሌጦ በጥንቃቄ አዘጋጅቶ ለገበያ እንዲያቀርብ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለገና እና ጥምቀት በዓላት ከሚፈጸም እርድ የሚገኘውን ቆዳና ሌጦ በጥንቃቄ በማዘጋጀት በወቅቱ ለገበያ ማቅረብ እንደሚገባ የቆዳና ቆዳ ውጤቶች ኢንዱስትሪ ምርምርና ልማት ማዕከል አሳሰበ፡፡
በኢትዮጵያ በተለያዩ በዓላት ወቅት ከሚፈጽም እርድ ለሀገሪቱ…