Fana: At a Speed of Life!

ሕብረተሰቡ ከእርድ የሚገኘውን ቆዳና ሌጦ በጥንቃቄ አዘጋጅቶ ለገበያ እንዲያቀርብ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለገና እና ጥምቀት በዓላት ከሚፈጸም እርድ የሚገኘውን ቆዳና ሌጦ በጥንቃቄ በማዘጋጀት በወቅቱ ለገበያ ማቅረብ እንደሚገባ የቆዳና ቆዳ ውጤቶች ኢንዱስትሪ ምርምርና ልማት ማዕከል አሳሰበ፡፡ በኢትዮጵያ በተለያዩ በዓላት ወቅት ከሚፈጽም እርድ ለሀገሪቱ…

ለገና በዓል ከታረደ በሬ ከ6 ግራም በላይ ወርቅ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለገና በዓል ከታረደ በሬ 6 ነጥብ 11 ግራም ወርቅ መገኘቱ ተሰምቷል፡፡ በወላይታ ሶዶ ከተማ ለገና በዓል ቅርጫ ከታረደው በሬ ውስጥ ነው 6 ነጥብ 11 ግራም ወርቅ የተገኘው። በወላይታ ባህል ለበዓል "አሞ" ወይም ቅርጫ ማረድ የተለመደ…

ርዕሳነ መስተዳድሮች ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሳነ መስተዳድሮች ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ…

የኢትዮጵያን የመስህብ ስፍራዎች በመጎብኘት ለዓለም ለማስተዋወቅ ዝግጁ ነን – 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የመስህብ ስፍራዎች በመጎብኘት ለዓለም ለማስተዋወቅ ዝግጁ ነን ሲሉ በውጭ የሚኖሩ ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ተናገሩ፡፡ ኢትዮጵያውያኑ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ፣ የገቢዎች ሚኒስትር…

የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በኢትዮጵያ የአውስትራሊያ አምባሳደር ጁሊያ ሮበርት፥ ገናን (የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን) ለሚያከብሩ…

የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የሃይማኖት አባቶች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፣ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን እና የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የገና በዓልን በማስመልከት የ’እንኳን አደረሳችሁ’ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ…

ኢትዮጵያና ሶማሊላንድ በልማት እቅዶችና ፍላጎቶች ላይ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ከሶማሊላንድ ፕላንና ልማት ሚኒስትር አሕመድ ሞሃመድ ድሪር (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ሁለቱ ሚኒስትሮች በተለያዩ የልማት ሥራዎች ላይ በትብብር ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር የእንኳን ለክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ ሲሉ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ። አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በመልዕክታቸው÷ በክርስቶስ ልደት በብዝኀነት በእኩልነት መኖርንና ለአንድ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታታቸው÷ “እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ” ሲሉ…

በጋምቤላ ከተማ ከ350 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባ የምግብ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ጋምቤላ ከተማ በ352 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው ባሮ የምግብ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ተመርቆ ስራ ጀመረ። በምረቃ መርሃ-ግብሩ ላይ ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት፤ ትኩረት ከተሰጣቸው…