በክልሉ በምሽት እየተከናወነ የሚገኘው የልማት ስራ የክልሉን የስራ ባህል የቀየረ ነው-አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል በምሽት እየተከናወኑ የሚገኘው የልማት ስራ የክልሉን የስራ ባህል የቀየረ ነው ሲሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ።
የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ከካቢኔያቸው ጋር በመሆን ለ26ኛው የሀረር ቀን በከተማው በምሽት…