በክልሉ የተፈጠረው ሰላም በተለያዩ ዘርፎች ከፍተኛ ኢንቨስትመንት መሳብ አስችሏል – አቶ ሙስጠፌ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሀገራዊ ለውጡ በኋላ በሶማሌ ክልል በተፈጠረው ሰላምና መረጋጋት ግብርናን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች ከፍተኛ ኢንቨስትመንት መሳብ አስችሏል ሲሉ የክልሉ ርዕስ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ።
የሶማሌ ክልል ለረዥም ዓመታት በግጭት ድባብ ውስጥ…
በኮንሶ፣ ኩሱሜና ደራሼ ብሔረሰቦች መካከል ግጭት በማስነሳት ከ11 ሺህ በላይ ነዋሪዎች እንዲፈናቀሉና የሰዎች ሕይወት እንዲያልፍ ያደረጉ ተከሳሾች በ19 ዓመት…
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንሶ፣ኩሱሜ እና ደራሼ ብሔረሰቦች መካከል ግጭት በማስነሳት ከ11 ሺህ በላይ ነዋሪዎች እንዲፈናቀሉ እንዲሁም የሰዎች ሕይወት እንዲያልፍ ያደረጉ ተከሳሾች በ19 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጡ።
በጽኑ እስራት እንዲቀጡ የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው…
በቻድ መፈንቅለ መንግስት ከተደረገ 3 ዓመታት በኋላ ምርጫ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻድ መፈንቅለ መንግስት ከተካሄደ ሶስት ዓመታት ቆይታ በኋላ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እየተካሄደ ነው፡፡
በዚህም ቻድ በሳህል ቀጣና መፈንቅለ መንግስት ከተደረገባቸው ሀገራት ምርጫ ያካሄደች የመጀመሪያዋ ሀገር መሆን ችላለች፡፡
ለፕሬዚዳንታዊ ምርጫው…
የጎንደር ከተማ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የሲሲቲቪ ካሜራዎችን በድጋፍ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የደኅንነት (ሲሲቲቪ) ካሜራዎችንና ሌሎች ግብዓቶችን ለጎንደር ከተማ አሥተዳደር ድጋፍ አደረገ።
የአሥተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ባዩህ አቡሃይ ጎንደር ከተማን ወደ…
እስራኤል በምሥራቅ ራፋህ የተጠለሉ ጋዛውያን እንዲወጡ አሳሰበች
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ራፋህ የተጠለሉ ጋዛውያን አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ የእስራኤል ጦር አሳሰበ፡፡
በአካባቢው ውጥረት የነገሰው በጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነትን ለማስፈን እና ታጋቾችን ለማስፈታት ያለሙ ንግግሮች ሊቋረጡ መሆናቸውን ተከትሎ ነው ተብሏል፡፡…
ለኢንቨስትመንት መሬት ወስደው ወደ ሥራ ባልገቡት ላይ እርምጃ ይወሰዳል – አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ በሐረሪ ክልል የኢንቨስትመንት ፈቃድ እና መሬት ወስደው ወደ ሥራ ባልገቡ ባለሃብቶች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ።
አቶ ኦርዲን ÷ በክልሉ ኢንቨስትመንት ለማጎልበትና ለማበረታታት የተሻለ ሥራዎች እየተከናወኑ…
በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር የሥራ ጊዜያቸውን አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁት በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዡዩአን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡
የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደመላሽ ገ/ሚካኤል፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና ሌሎች አመራሮችም ቦሌ ዓለም አቀፍ…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የነገዋ የሴቶች የተሀድሶና የክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል ሰልጣኞች ጋር የትንሳኤ በዓልን አከበሩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የነገዋ የሴቶች የተሀድሶና የክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል ሰልጣኞች ጋር የትንሳኤ በዓልን አክብረዋል፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ አዲስ አበባን እንደ ስሟ ውብ እና አበባ የማድረግ…
በሀላባ ዞን በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የ5 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀላባ ዞን በተከሰተ ከባድ የጎርፍ አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ፡፡
በዞኑ ዌራ ዲጆ ወረዳ ትናንትና የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ የአምስት ሰዎች ማለፉን የዞኑ አስተዳደር ገልጿል፡፡…