Fana: At a Speed of Life!

ኅብረት ሥራ ማኅበራት ለአርሶና አርብቶ አደሩ ምርታማነት ማደግ የሚጫወቱትን ሚና ማጠናከር አለባቸው ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረት ሥራ ማኅበራት ለአርሶና አርብቶ አደሩ ምርታማነት ማደግ የሚጫወቱትን ሚና ማጠናከር እንደሚገባቸው የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) አመለከቱ። ሀገር አቀፍ የኀብረት ሥራ ማህበራት ሪፎርም በአዲስ አበባ ይፋ…

በአማራ ክልል ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሚደረገው ድጋፍ መቀጠሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ለሚገኙ ወገኖች በመንግስት፣ በልማት ድርጅቶችና ባለሃብቶች የሚደረገው ድጋፍ እንደቀጠለ መሆኑ ተገለጸ። የክልሉ የአደጋ መከላከልና ዝግጁነት ስትሪንግ ኮሚቴ ድርቁ ያስከተለውን ጉዳትና በሃብት ማሰባሰብ…

ለትውልደ ኢትዮጵያውያኑ የተላለፈው ጥሪ ቱሪዝምን ከማነቃቃት የተሻገረ ፋይዳ አለው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ወደ ቀደምት ሀገራቸው እንዲመጡ ጥሪ መተላለፉ ቱሪዝምን ከማነቃቃት እና ትሥሥርን ከመፍጠር የተሻገረ ፋይዳ እንዳለው ምሁራን ገለጹ፡፡ የጥሪውን ዓላማ ከግብ ለማድረስም ኤምባሲዎችና ቆንስላ ፅህፈት ቤቶች ፣ የኢትዮጵያ…

በኦሮሚያ ክልል 10 ሚሊየን የአቮካዶ ችግኝ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሠ-መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በክልል ሁሉም ዞኖች 10 ሚሊየን የአቮካዶ ችግኝ እንክብካቤ አየተደረገለት እንደሚገኝ ገለጹ፡፡ ርዕሠ-መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ እስካለፈው ክረምት ከ16 ሺህ…

የጋራ ግብረ-ኃይሉ ሰላምና ደኅንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ በዕቅድ እየተመራ የፀጥታ ተግባሩን እያከናወነ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገሪቱን ሰላምና ደኅንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ በሚያስችል ዕቅድ እየተመራ የፀጥታ ተግባሩን እያከናወነ መሆኑን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ገለጸ። የጋራ ግብረ-ኃይል ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ 37ኛው…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለመቄዶንያና ለጌርጌሴኖን ማዕከላት የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና ሠራተኞቹ ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል እና ለጌርጌሴኖን የአዕምሮ ሕሙማን መርጃና ማገገሚያ ማዕከል የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ። አገልግሎቱ እና ሠራተኞች ያደረጉትን ከ500 ሺህ ብር…

ለበጋው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በርካቶች ድጋፍ ማድረግ ጀምረዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጋ የበጎ ፈቃድ ጥሪያችንን በመቀበል በርካታ ልበ ቀና ባለሐብቶች እና ተቋማት ድጋፍ ማድረግ ጀምረዋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን ጋር በመሆንም የነዋሪዎች የቤት…

ተመድ በ2024 የዓለም ምጣኔ ሀብት እድገት ወደ 2 ነጥብ 4 በመቶ ዝቅ እንደሚል ተነበየ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) በፈረንጆቹ 2024 የዓለም ምጣኔ ሀብት እድገት ወደ 2 ነጥብ 4 በመቶ ዝቅ እንደሚል ትንቢቱን አስቀምጧል።   ተመድ ትንበያውን ይፋ ያደረገው በፈረንጆቹ 2024 የዓለም ምጣኔ ሀብት ሁኔታ…

ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞች ሒሳብ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ቀንሰው ለሌላ ግለሰብ በማዘዋወር ወጪ አድርገዋል በተባሉ ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ደንበኞች ሒሳብ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ቀንሰው ለሌላ ግለሰብ በማዘዋወር ወጪ አድርገዋል የተባሉ ስምንት ግለሰቦች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ። በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች…

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ እና ኢትዮጵያ ቡና ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ9ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ እና ኢትዮጵያ ቡና ድል ቀንቷቸዋል። ከቀትር በኋላ በተካሄደ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። የፋሲል ከነማን የማሸነፊያ ጎሎች ጌታነህ ከበደ እና…