“የስማርት ኮርት” ስርዓት በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በልፅጎ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተላለፈ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ስርዓቱን በማቀላጠፍ እና ግልፀኝነትና ተጠያቂነትን በማስፈን ረገድ ትልቅ ድርሻ ይጫወታል የተባለለት “የስማርት ኮርት” ስርዓት በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በልፅጎ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተላልፏል።
በውስጡ አራት…