Fana: At a Speed of Life!

“የስማርት ኮርት” ስርዓት በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በልፅጎ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ስርዓቱን በማቀላጠፍ እና ግልፀኝነትና ተጠያቂነትን በማስፈን ረገድ ትልቅ ድርሻ ይጫወታል የተባለለት “የስማርት ኮርት” ስርዓት በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በልፅጎ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተላልፏል። በውስጡ አራት…

በአዲስ አበባ ከተማ ከ263 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ነዋሪዎች የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ263 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ነዋሪዎች በዛሬው ዕለት የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ አቅመ ደካሞች፣ አካል ጉዳተኞች፣ የሀገር ባለውለታዎችና በከተማዋ የሚገኙ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ነዋሪዎች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዋሬ አካባቢ የተገነባውን የአነስተኛ ወጪ ቤቶች ግንባታ መረቁ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማይት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በአዋሬ አካባቢ በ1 ሺህ 523 ነጥብ 3 ሜትር ካሬ ላይ የተገነባውን ተጨማሪ የአነስተኛ ወጪ ቤቶች ግንባታ መርቀዋል። የተመረቁት ሁለቱ ባለ 11 ወለል ህንፃዎች በሶስት…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት የአቅመ ደካሞችን ቤት አድሶ ለባለቤቶቹ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 4 ለአቅመ ደካማ ቤተሰቦች ባለሰባት ክፍል የመኖሪያ ቤት አጠናቆ ከሙሉ የቤት እቃ ጋር አስረከበ፡፡ የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ቤቶቹን ለአቅመ ደካማ ቤተሰቦች ባስረከቡበት ወቅት፤…

በሐረሪ ክልል ለበዓል መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦች እጥረት እንዳይከሰት ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና በዓል ላይ መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦችና የምርት እጥረት እንዳይከሰት ሸቀጦች በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ መሆኑን የሐረሪ ክልል ንግድ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በዓሉን በተመለከተ በምርቶች ላይ የዋጋ ጭማሪ እንዳይከሰትም የቁጥጥር ስራ እየተከናወነ…

4ኛው ፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በታሪኩ በከፍተኛ የሽልማት መጠን ዛሬ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 4ኛው ፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በታሪኩ በከፍተኛ የሽልማት መጠን ዛሬ በገና በዓል ዋዜማ በቀጥታ ሥርጭት እንደሚጀመር ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አስታውቋል፡፡ ውድድሩ÷ የፋና ላምሮት ምዕራፍ 13፣ ምዕራፍ…

በአማራ ክልል የገናና ጥምቀት በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ዝግጅት መደረጉን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚከበሩ ሃይማኖታዊ እና ሕዝባዊ በዓላት በሰላምና በድምቀት እንዲከበሩ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ የሚዲያ ዋና ክፍል ሃላፊ ም/ኮማንደር መሳፍንት እሸቴ÷ በክልሉ ገናና ጥምቀትን ጨምሮ…

የልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስ ፀጉርና ከመቅደላ የተወሰዱ ታሪካዊ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስ ፀጉር እና በመቅደላ ጦርነት ወቅት በእንግሊዝ ጦር የተወሰዱ ታሪካዊ ቅርሶች ተመለሱ። የተመለሱት ታሪካዊ ቅርሶች ሁለት በብር የተለበጡ ዋንጫዎች፣ አንድ የቀንድ ዋንጫ፣ ደብዳቤዎች እንዲሁም አንድ ጋሻ ከእንግሊዝ ወደ…

ገና በሚከበርባት የላሊበላ ከተማ በ23 ዓመታት የታነጹት ቤተ-መቅደሶች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት (ገና) በዓል በልዩ ሁኔታ በሚከበርባት ላሊበላ ከተማ በሦስት ምድብ የታነጹ የተለያዩ ቤተ-መቅደሶች ይገኛሉ፡፡ በየዓመቱ ታኅሣስ 29 የገና በዓል በላሊበላ ከተማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ-ክርስቲያን ተከታዮች…

በአፍሪካ የሚገኙ ስጋ በል አዕዋፋት ዝርያ እየተመናመነ መምጣቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የሚገኙ ስጋ በል አዕዋፋት ዝርያ እየተመናመነ መምጣቱን በቅርብ ጊዜ የተደረጉ ጥናቶች አመላከቱ፡፡ የተለያዩ የንስር ዝርያዎች፣ ጭልፊቶች፣ የሎሶች እና ጥንብአንሳዎች ባለፉት 40 ዓመታት ዝርያቸው የተመናመኑ ስጋ በል አዕዋፋት መሆናቸው…