በጋምቤላ ያለው የማዕድን ሀብት ለኢኮኖሚው ዕድገት አስተዋጽዖ እንዲያበረክት እየተሠራ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ያለው የማዕድን ሀብት በአግባቡ ለምቶ ለኢኮኖሚው ዕድገት አስተዋጽዖ እንዲያበረክት ዘመናዊ አመራረት ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው ተባለ፡፡
የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) እና የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…