በአዲስ አበባ ቅንጅታዊ አቅምን በማጎልበት አገልግሎት አሰጣጡን ለማዘመን የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ተባለ
አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 21 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቅንጅታዊ አቅምን በማጎልበት እና አገልግሎት አሰጣጡን ለማዘመን የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ፡፡
ሁለተኛ ቀኑን በያዘው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና "የብልጽግና…