Fana: At a Speed of Life!

የቶጎ ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቶጎ ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ቶሜጋህ ዶግቤ ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ ገብተዋል ። ቦሌ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱአለም አቀባበል እንዳደረጉላቸው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል ።

ቤኒን በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ልምድ መቅሰም እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤኒን በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ልምድ መቅሰም እንደምትፈልግ ገለጸች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከቤኒን አቻቸው ኦሉሸጉን ባካሪ ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ፥ ቤኒን በአፍሪካ ጉዳዮች ላይ…

የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንዉሚ አዴሲና (ዶ/ር) ለ37ተኛው የአፍሪካ ኀብረት መደበኛ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ማምሻውን አዲስ አበባ ገብተዋል። ቦሌ አለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱአለም አቀባበል…

የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ርብርብ ያስፈልጋል – ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርባ ምንጭ ከተማን ዕድገት ለማፋጠንና ከአገልግሎት ጋር በተያያዘ የሚታዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ርብርብ እንደሚያስፈልግ የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ ገለጹ፡፡ "ህብረብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ…

ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ የስትራቴጂያዊ አጋርነት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን የስትራቴጂያዊ አጋርነት ስምምነት ተፈራርመዋል። የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ እና የደቡብ አፍሪካ አቻቸው ናሌዲ ፓንዶር ስምምነቱን ዛሬ ከ44ኛው የአፍሪካ…

ኢትዮጵያና ኖርዌይ በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ ከኖርዌይ የዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ሚኒስትር አኔ ቤዝ ቲቭነሪም ጋር በሁለትዮሽ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ፡፡ ሁለቱ ሚኒስትሮች ባደረጉት ውይይት ፥ በአየር ንብረት ለውጥን…

ኢትዮጵያና ኬንያ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ ሊያካሂዱ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ኬንያ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኬንያ አቻቸው ኪሮሪ ሲንግኦኢ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የሁለትዮሽ ትብብሩን ማስፋፋትና…

ኢትዮጵያ ከዴንማርክ ጋር ያላትን የፓርላማ ዲፕሎማሲ አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ኖጎ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ኬራ ሰሚዝ ሲንድበጀርግ ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በቅርቡ የዴንማርክ ፓርላማ የውጭ ግንኙነት ኮማቴ አባላት በኢትዮጵያ…

የህዝብን ቅሬታዎች ለመፍታት ክልሎች ከፌዴራል መንግስት ጋር በትብብር እየሰሩ ነው – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብን ቅሬታዎች ለመፍታት ክልሎች ከፌዴራል መንግስት ጋር በቅንጅት እና በትብብር እየሰሩ መሆኑን የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ “ህብረ ብሄራዊ ወንድማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ በሶማሌ ክልል…

ለትግራይ ክልል 16 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው ኮንቴይነሮች ድጋፍ ተደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ለወጣቶች የሥራ እድል ፈጠራ የሚያገለግሉ የ16 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው ኮንቴይነሮችን ለትግራይ ክልል ድጋፍ አድርጓል፡፡ የድርጅቱ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ድጋፉን በመቀሌ ከተማ…