Fana: At a Speed of Life!

በተከታታይ 2 ዓመት ያስፈተንኳቸው ተማሪዎች በሙሉ የማለፊያ ነጥብ ያመጡት ለጥራት በተሰጠው ትኩረት ነው – የባህርዳር ስቴም ት/ቤት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2 ተከታታይ ዓመታት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱ ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ያመጡበት የባህርዳር ስቴም ትምህርት ቤት የስኬቱ ምንጭ ለትምህርት ጥራት ትኩረት መሰጠቱ እንደሆነ አስታውቋል፡፡ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የስቴም ማዕከል…

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የካንሰር ሕክምና ማዕከሉን በአርቲስት አሊ ቢራ ስም ሠየመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በሐረር ህይወት ፋና ሁሉን አቀፍ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የገነባውን የካንስር ሕክምና መስጫ ማዕከል በአርቲስት አሊ ቢራ ስም ሠይሟል። የማዕከሉ ስያሜ በክቡር አርቲስት ዶ/ር አሊ ቢራ በተሰየመበት ወቅት የተገኙት የሐረሪ…

የተወካዮች ም/ቤት አባላት አመኔታ ሲያጡ ውክልናቸው የሚነሳበት ረቂቅ መመሪያ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በመረጣቸው ሕዝብ አመኔታ በሚያጡበት ጊዜ ውክልናቸውን ማንሳት በሚቻልባቸው ሒደቶች ላይ ረቂቅ መመሪያ አዘጋጀ። ዜጎች በመረጡት ተወካያቸው ላይ አመኔታ የሚያጡ ከሆነ የይውረድልን…

የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች ከቶኒ ብሌይር ኢኒስቲትዩት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች ከቶኒ ብሌይር ኢኒስቲትዩት የስራ ሃላፊዎች ጋር በትብብር ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ። ቶኒ ብሌይር ኢኒስቲትዩት በኢንቨስትመንት እቅድ ዝግጅት፣ በክትትልና ግምገማ ዘርፍ እንዲሁም…

በሶዶ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ በ14 ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ በ14 ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል፡፡ የወረዳው ትራፊክ ፍሰት ቁጥጥር ኃላፊ ዋና ሳጅን አማረ ታከለ እንደገለፁት፥ መነሻውን ሆሳዕና አድርጎ ወደ አዲስ አበባ…

ከ4 ሺህ 100 ሜትር ከፍታ የዘለሉት አዛውንት ከቀናት በኋላ ህይወታቸው ማለፉ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ104 ዓመቷ አዛውንት በከፍተኛ ዝላይ ስማቸውን በዓለም ድንቃ ድንቅ መዝገብ ካስመዘገቡ ከቀናት በኋላ ህይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል። በአሜሪካ ቺካጎ ግዛት ነዋሪ የሆኑት የ104 ዓመቷ ዶሮቲ ሆፍነር በቅርቡ በዕድሜ ትልቋ ከአውሮፕላን…

ቻይና የእስራዔል – ሐማስን ግጭት ለማስቆም እናሸማግል ስትል ለግብፅ ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የእስራዔል እና የሃማስ ግጭት እጅግ እንዳሳሰባት እና ሀገራቱን ከግብፅ ጋር በመሆን ማሸማገል እንደምትፈልግ ገለጸች፡፡ በቻይና የመካከለኛው ምሥራቅ ጉዳዮች ልዩ መልዕክተኛ ዣይ ጁን እንዳሉት÷ በተለይ ጦርነቱ በሁለቱ ወገኖች መካከል…

የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ቀሪ ሥራዎችን ለማፋጠን ያለመ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር እና የኢንፎሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ቀሪ ሥራዎች በሚፋጠኑበት ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) የዲጂታል…

አፍጋኒስታን ለሁለተኛ ጊዜ በከባድ ርዕደ መሬት ተመታች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍጋኒስታን በቀናት ልዩነት በከባድ ርዕደ መሬት ለሁለተኛ ጊዜ መመታቷ ተሰምቷል፡፡ በሬክተር ስኬል 6 ነጥብ 3 የተመዘገበ ከባድ ርዕደ መሬት በሄራት ግዛት ከተከሰተና ከ 2 ሺህ 400 በላይ ሰዎችን ለህልፈት ከዳረገ ከቀናት በኋላ ነው ለሁለተኛ…

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአፋር ክልል ለሚገኙ ተባባሪ አካላት ስልጠና እየሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአፋር ክልል ለሚገኙ ተባባሪ አካላት ስልጠና መስጠት ጀምሯለ፡፡ ስልጠናው በክልሉ ከሚገኙ 48 ወረዳዎች ለተውጣጡ 380 ተባባሪ አካላት ነው በሰመራ ከተማ እየተሰጠ የሚገኘው፡፡ ስልጠናው ተባባሪ አካላቱ…