Fana: At a Speed of Life!

ቻይና የንጹህ ኃይል ምንጭ የሆነውን የሃይድሮጂን ጣቢያ በመገንባት ከዓለም ቀዳሚ መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በዓለም ላይ ትልቁን የሃይድሮጂን ጋዝ ማደያ ጣቢያዎችን በመገንባት በዓለም አቀፍ የሃይድሮጂን ውድድር ግንባር ቀደም ሆናለች። ሀገሪቱ ባላት ከፍተኛ ንፁህ ኃይልን ሥራ ላይ የማዋል ግብ እና በዘርፉም በጉልህ መዋዕለ ንዋይ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት ለሚያከብሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት ለሚያከብሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ለኢትዮጵያ ወዳጆች እና አጋሮች ለፈረንጆቹ…

ለ 8 ነጥብ 8 ሚሊየን ሴቶች የማሕጸን በር ጫፍ ካንሰር ክትባት ይሰጣል – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 22 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ 8 ነጥብ 8 ሚሊየን ዜጎች የማሕጸን በር ጫፍ ካንሰር ክትባት በዘመቻ ለመሥጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በጤና ሚኒስቴር የክትባት ክፍል አማካሪ አቶ መንግስቱ ቦጋለ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትጋራ ባደረጉት…

ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለመማር ማሥተማር ተግባር ቅድመ ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወሎ ዩኒቨርሲቲ ጥር ወር ለሚጀምረው የመማር ማሥተማር ተግባር ቅድመ ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑን አስታውቋል። የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ታረቀኝ ትንታጉ (ዶ/ር) እንደገለጹት፥ ዩኒቨርሲቲው ጥር አንድና ሁለት ተማሪዎችን…

ከ14 ሺህ ግራም በላይ የኮኬይን እፅ ይዞ የተገኘው ናይጄሪያዊ በጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ14 ሺህ ግራም በላይ ኮኬይን የተሰኘ እፅ ይዞ የተገኘው ናይጄሪያዊ በጽኑ እስራት ተቀጣ፡፡ አሉይሲኡስ ኦኔን የተባለው የናይጄሪያዊ ተከሳሽ ልዩ ፈቃድ ሳይኖረው በሕግ የተከለከሉ እፆችን ከቦታ ቦታ ለማዘዋወር አስቦ ከብራዚል ሳኦፖሎ ከተማ መነሳቱ…

የሰቆጣ ቃል ኪዳን አተገባበር ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምግብ እና ሥርዓተ ምግብ ላይ በተሰናዳው የሰቆጣ ቃል ኪዳን አተገባበር ላይ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት እየተወያዩ ነው፡፡ አዲስ አበባ በተዘጋጀው መድረክ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የክልል…

በከተማዋ ጠጥተው በሚያሽከረክሩ ግለሰቦች ላይ የተጠናከረ ቁጥጥር ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዚህ ሳምንት ጀምሮ በከተማዋ ጠጥተው በሚያሽከረክሩ አሽከርካሪዎች ላይ የተጠናከረ ቁጥጥር ሊደረግ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ዛሬ…

ኢትዮጵያ ብሪክስን በይፋ ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ጨምሮ አምስት ሀገሮች ከዛሬ ጀምሮ ብሪክስ አባልነትን በይፋ ተቀላቅለዋል። ከኢትዮጵያ በተጨማሪ የብሪክስ አባልነትን የተቀላቀሉት ሀገሮች ሳዑዲ አረቢያ፣ ግብጽ፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እና ኢራን መሆናቸውን የሲጂቲኤን ዘገባ…

ጥምቀትን በጎንደር ለማክበር እየተደረገ ያለው ዝግጅት የሚበረታታ ነው -አቶ ጣሂር መሃመድ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥምቀትን በጎንደር ለማክበር እየተደረገ ያለው ዝግጅት የሚበረታታ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ አቶ ጣሂር መሃመድ ገለጹ፡፡ በጎንደር ጥምቀትን በደመቀ ሁኔታ ለማክበር ኮሚቴ ተቋቁሞ ወደ ስራ የተገባ ሲሆን፥ በዓሉን ለማክበር…

ኡጋንዳዊው አትሌት በኬንያ መኪና ውስጥ ሕይወቱ አልፎ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኡጋንዳዊው አትሌት ቤንጃሚን ኪፕላጋት በኬንያ መኪና ውስጥ ሕይወቱ አልፎ መገኘቱ ተሰምቷል፡፡ በሶስት የኦሎምፒክ ውድድሮች በ3 ሺህ መሰናክል ሀገሩን የወከለው አትሌት ኪፕላጋት አንገቱና ደረቱ ላይ በስለት ተወግቶ ሕይወቱ ማለፉን የኬንያ ፖሊስ…