በተከታታይ 2 ዓመት ያስፈተንኳቸው ተማሪዎች በሙሉ የማለፊያ ነጥብ ያመጡት ለጥራት በተሰጠው ትኩረት ነው – የባህርዳር ስቴም ት/ቤት
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2 ተከታታይ ዓመታት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱ ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ያመጡበት የባህርዳር ስቴም ትምህርት ቤት የስኬቱ ምንጭ ለትምህርት ጥራት ትኩረት መሰጠቱ እንደሆነ አስታውቋል፡፡
በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የስቴም ማዕከል…