Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ስሪል ራማፎሳ አዲስ አበባ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ስሪል ራማፎሳ በ37ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።   ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ…

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከዩኔስኮ የትምህርት ዘርፍ ረዳት ዳይሬክተር ጀኔራል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የትምህርት ዘርፍ ረዳት ዳይሬክተር ጀኔራል ስቴፋኒያ ጃኒኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ የትምህርት ዘርፉን በዲጂታል ቴክኖሎጂ…

የብራዚል ቀዳማዊት እመቤት ጃንጃ ሉላ ዳ ሲልቫ የምገባ ማዕከላትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብራዚል ቀዳማዊት እመቤት ጃንጃ ሉላ ዳ ሲልቫ ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጋር በመሆን የተስፋ ብርሃን እና የመቅደላ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የምገባ ማዕከላትን ጎብኝተዋል፡፡ እንዲሁም በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) እና የብራዚል ፕሬዚዳንት በአንድነት ፓርክ የቡና ችግኞችን ተከሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የብራዚል ፕሬዚዳንት ሉዊስ ኢናሲዮ ሉላ ዳ ሲልቫ በአንድነት ፓርክ የቡና ችግኞችን ተከሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጽሕፈት ቤታቸው በተካሄደ ይፋዊ የአቀባበል ስነስርዓት በኢትዮጵያ ይፋዊ…

በመዲናዋ የመኪና ማቆሚያ ችግርን ለመፍታት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚታየውን የመኪና ማቆሚያ ችግር ለመፍታት እየሰራ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ገልጿል።   በዚህም ነባር የመኪና ማቆሚያ ቦታዎችን በማሻሻል ወደ አገልግሎት የማስገባት ስራ እየተሰራ…

የተለያዩ ሀገራት መሪዎች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ37ኛው የአፍሪካ ኀብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ የሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት፣ የሌሴቶ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት እና የአንጎላ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገብተዋል። የሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ዴኒስ ሳሶ ንጉዌሶ ቦሌ…

2ኛው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በድሬዳዋ ስታዲየም እንደሚካሄድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁለተኛው ዙር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በድሬዳዋ ከተማ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር አስታውቋል፡፡ የ2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ዙር ውድድር በአዳማ ከተማ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ…

የሶማሊያ ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ ፕሬዚደንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ በ37ኛው የአፍሪካ ኀብረት መደበኛ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ በጉባኤው ለመሳተፍ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ…

የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ፕሬዚዳንቶች አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ፣የኬፕ ቨርዴ ፕሬዚዳንት ጆሴ ማሪያ ፔሬራ ኔቬስና የጊኒ ቢሳዖ ፕሬዚዳንት ኡማሮ ሲሶኮ በ37ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። የሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ በጉባዔው…

ከ20 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የኮትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ ከ20 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የኮትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸው ተገለጸ፡፡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ በኤፍኤስአር ተሽከርካሪ የተለያየ አይነት 1 ሺህ 190 የሞባል ቀፎዎች እና 4 ሺህ 996 የሞባይል ባትሪዎች ናቸው ተብሏል፡፡…