Fana: At a Speed of Life!

በአፍሪካ በሴት ልጅ ግርዛት በዓመት 44 ሺህ ልጃ-ገረዶች ሕይወታቸውን ያጣሉ – ጥናት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ በሴት ልጅ ግርዛት ምክንያት በዓመት 44 ሺህ ያኅል ልጃ-ገረዶች ሕይወታቸውን እንደሚያጡ ጥናት አመላከተ፡፡ ይፋ የሆነው የጥናት ውጤት ትኩረት ያደረገው ኢትዮጵያ ፣ ቤኒን ፣ ቡርኪና ፋሶ ፣ ካሜሩን ፣ ቻድ ፣ ኮት ዲቯር ፣ ግብፅ ፣…

የዓለም ምግብ ፕሮግራም በጋዛና ዌስት ባንክ የሰብዓዊ ድጋፍ ኮሪደሮችን ለማስከፈት ስራ መጀመሩን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርድት የአለም ምግብ ፕሮግራም በጋዛ እና ዌስት ባንክ የሰብዓዊ ድጋፍ ኮሪደሮችን ለማስከፈት ስራ መጀመሩን አስታውቋል፡፡ የእርዳታ ኮሪደሩ ሲከፈት የእስራኤል እና ሃማስ ጦርነት በሚካሄድባቸው የጋዛ ሰርጥ እና ዌስት ባንክ…

የ14 ዓመቱ ኢትዮጵያዊ የ2023 የታዳጊ ተመራማሪዎችን ሽልማት አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የሚኖረው የ14 ዓመቱ ኢትዮጵያዊ ሂመን በቀለ የ2023 የታዳጊ ተመራማሪዎችን ሽልማት አሸንፏል፡፡ ሂመን ሽልማቱን ያገኘው ÷ የቆዳ ካንሰርን የሚከላከል ሳሙና ፕሮጀክት በማቅረብና በሱ ደረጃ ካሉ ታዳጊ ተመራማሪዎች ጋር ተወዳድሮ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ከዓለምአቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኤሚ ኢ ፖፕ ጋር ተወያዩ፡፡ ኤሚ ኢ. ፖፕ የመጀመርያ የሥራ ጉብኝታቸውን በኢትዮጵያ አድርገዋል፡፡ ከጉብኝታቸው ከፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ጋር ባደረጉት…

አቶ ብናልፍ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኤሚ ኢ. ፖፕ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት በኢትዮጵያ ያለውን የሰላም ግንባታ ሂደት ስለሚደግፍበት ሁኔታ መክረዋል፡፡…

አካላዊ ጥንካሬያቸውን ለማሳየት ሰባት መኪኖችን ያነባበረው ኩባንያ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው የመኪና አምራች ኩባንያ ቼሪ አዲስ ያመረታቸውን የኤሌክትሪክ መኪኖች ከአሉሚኒየም የተሰራው አካላቸው ምን ያክል ጠንካራ እንደሆነ ለማሳየት ሰባት መኪኖችን ወደላይ በማነባበር የማስተዋወቅ ዘዴ ይዞ መጥቷል፡፡ በቻይና የኤሌክትሪክ…

በዓለም ላይ ካሉ የአበባ እጽዋት ዝርያዎች ግማሽ ያህሉ የመጥፋት አደጋ ተጋርጦባቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአየር ንብረት ለውጥ የተነሳ በዓለም ላይ ከሚገኙት 45 በመቶ የአበባ እፅዋት ላይ የመጥፋት አደጋን ተጋርጧል ሲሉ ተመራማሪዎች አስጠነቀቁ፡፡ በዓለም ላይ በተፈጥሮ እየደረሰ ባለው ጫና ለአደጋ ከተጋለጡት የአበባ ዕጽዋት ዝርያዎች መካከል…

የዝንጅብል የጤና በረከቶች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዝንጅብል በጥሬው ፣በሻይ፣በጭማቂ መልክና እንደ ምግብ ማጣፈጫ ቅመምነት ያገለግላል፡፡ ዝንጅብል በተለያየ መንገድ ለምግብነት ጥቅም ላይ የሚውል ቢሆንም የተሻለ የጤና ጥቅም የሚኖረው በጥሬው መመገብ እንደሆነ ጥናቶች ያስረዳሉ ፡፡ ዝንጅብል…

በክልሉ አጠቃላይ የኢንዱስትሪውን ዘርፍ ድርሻ ወደ 30 በመቶ ለማሳደግ እየተሠራ ነው – አቶ ሽመልስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሚቀጥሉት 15 ዓመታት ውስጥ የአጠቃላይ ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ድርሻ ከ19 ነጥብ 6 በመቶ ወደ 30 በመቶ ለማሳደግ ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡ ርእስ መስተዳድሩ…