Fana: At a Speed of Life!

ሩሲያ የካንሰር መከላከያ ክትባት ለማግኘት መቃረቧን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀገራቸው የካንሰር መከላከያ ክትባት ለማግኘት መቃረቧን ገልጸዋል፡፡ በሞስኮ በፊውቸር ቴክኖሎጂ ፎረም ላይ ስለ ሩሲያ የህክምና ሣይንስ ወቅታዊ ሁኔታ ያነሱት ፕሬዚዳንት ፑቲን፥ ካንሰርን አስቀድሞ በመለየት እና…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስሥላሴ ከዚምባብዌ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስሥላሴ ከዚምባብዌ አቻቸው አምባሳደር ፌድሪክ ኤም ሻቫ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አደረጉ። ሚኒስትሮቹ በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን ጉዳዮች ትብብር ላይ መወያየታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ…

ኢትዮጵያና አንጎላ ሁለት ስምምነቶችን ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና አንጎላ በዛሬው ዕለት ሁለት የመግባቢያ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ እና የአንጎላ አቻቸው ቴቴ አንቶኒዮ ተፈራርመዋል፡፡ በዚህም ሚኒስትሮቹ አጠቃላይ የትብብር ስምምነት…

በወልቂጤና ሆሳዕና ከተሞች ህዝባዊ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወልቂጤ እና ሆሳዕና ከተሞች ህዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ ፡፡ መድረኩ “ህብረብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሠላምና ሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ ሀሳብ ነው ተካሂዷል። የውይይት መድረኩ…

በአማራ ክልል በዘንድሮ የበልግ ወቅት ከ230 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳ በዘር ይሸፈናል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ በዘንድሮ የበልግ ወቅት ከ230 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳ በዘር እንደሚሸፈን ገለጸ፡፡   በቢሮው የሰብል ልማት ዘርፍ ዳይሬክተር አቶ አግደው ሞላ÷ በሰሜንና ደቡብ ወሎ ዞኖች በዘንድሮ የበልግ ዘመን…

በአሶሳ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡ መድረኩ “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ…

በአማራ ክልል ከ2 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ዜጎች የዕለት ድጋፍ እንደሚፈልጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከ2 ሚሊየን 400 ሺህ በላይ የዕለት ድጋፍ የሚሹ አርሶ አደሮችና ተፈናቃዮች መኖራቸውን የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ኮሚሽን ገለጸ። በ2015/16 የመኸር እርሻቸው የወደመባቸው የዕለት ድጋፍ…

በዲላ፣ ወላይታ ሶዶና አርባምንጭ ከተሞች ህዝባዊ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዲላ፣ ወላይታ ሶዶና አርባንጭ ከተሞች ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች በተገኙበት ህዝባዊ ውይይት ተካሂዷል፡፡ መድረኩ “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ ነው…

በአፋር ክልል ከተሞች ህዝባዊ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “ህብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ህዝባዊ ውይይት በዛሬው ዕለት በአፋር ክልል ሰመራ-ሎጊያ እና አሳዒታ ከተሞች ተካሄደ። በክልሉ ሰመራ ከተማ የሚካሄደውን የውይይት መድረክ…

በቦንጋና በሚዛን አማን ከተሞች ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ እና በሚዛን አማን ከተሞች ሕዝባዊ ውይይት ተካሂዷል፡፡ መድረኩ “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ በቦንጋ…