የዓለም ምግብ ፕሮግራም በጋዛና ዌስት ባንክ የሰብዓዊ ድጋፍ ኮሪደሮችን ለማስከፈት ስራ መጀመሩን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርድት የአለም ምግብ ፕሮግራም በጋዛ እና ዌስት ባንክ የሰብዓዊ ድጋፍ ኮሪደሮችን ለማስከፈት ስራ መጀመሩን አስታውቋል፡፡
የእርዳታ ኮሪደሩ ሲከፈት የእስራኤል እና ሃማስ ጦርነት በሚካሄድባቸው የጋዛ ሰርጥ እና ዌስት ባንክ…