በክልሉ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚሰሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ ሙስጠፌ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡን ከተረጂነት በማላቀቅ የሥነ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ፡፡
ግብርናውን ለማዘመን የተዘጋጀ የሽግግር እቅድ የትግበራ መርሐ ግብር በሶማሌ…