Fana: At a Speed of Life!

እስካሁን 2 ነጥብ 6 ቢሊየን የቡና ችግኝ ማዘጋጀት ችለናል-አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ አመት 2 ነጥብ 5 ቢሊየን የቡና ችግኝ ለማዘጋጀት አቅደን እስካሁን ባለው አፈፃፀም ከእቅድ በላይ 2 ነጥብ 6 ቢሊየን ለማዘጋጀት ችለናል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕስ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር…

በመዲናዋ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ወደ ብልፅግና ለሚደረገው ጉዞ ጉልበት ናቸው-አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙት የልማት ስራዎች ሀገራችን ወደ ብልፅግና ለምታደርገው ጉዞ ጉልበት ናቸው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ ተናገሩ፡፡ "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ትልቅ ኢኮኖሚ ካላቸው ሀገራት መካከል በአምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀመጠች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ትልቅ ኢኮኖሚ ካላቸው ሀገራት መካከል በአምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች፡፡ እንደ አለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም መረጃ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ትልቅ ኢኮኖሚ ካላቸው ሀገራት መካከል በአምስተኛ ደረጃን የያዘችው 205.1 ቢሊየን ዶላር የሀገር…

የተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ የሚቻለው ከተረጂነት አስተሳሰብ መውጣት ሲቻል መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ የሚቻለው ከተረጂነት አስተሳሰብ መውጣት ሲቻል መሆኑን የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ ገለጹ። "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና ክብር" በሚል መሪ ሐሳብ በሠመራ ሎጊያ ከተማ የህዝብ…

በኮሪደር ልማት ምክንያት በፈረሱ ቤቶች ምትክ ለሚገነባ ሕንጻ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ብፁዕ አቡነ ማትያስ ጋር ሆነው በኮሪደር ልማት…

አየር መንገዱ ወደ አክሱም ዳግም በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አክሱም ከተማ አቋርጦት የነበረውን በረራ ዛሬ ዳግም ጀምሯል፡፡ ላለፉት ስድስት ወራት ሲካወኑ የነበሩ የጥገና ሥራዎች መጠናቀቃቸውን ተከትሎ ነው አውሮፕላን ማረፊያ በዛሬው ዕለት ዳግም ለአገልግሎት ክፍት የሆነው፡፡…

ኢትዮጵያ እየከፈለችልን ላለው መስዋዕትነት እናመሠግናለን- የደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ ፕሬዚዳንት አብዲአዚዝ ሀሰን ለፍተግሬን የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በሰላም ማስከበር ተሰማርቶ በባይድዋ ያለውን የሶማሊያ ሕዝብ ሰላም ለማረጋገጥ እየከፈለ ላለው መስዋዕትነት ምስጋና አቀረቡ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በባይድዋ ሴክተር 3…

አቶ አወል አርባ በአሶሳ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ እና በብልጽግና ፓርቲ የሲዳማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አብረሃም ማርሻሎ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳና አካባቢው የተከናወኑ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው። በጉብኝታቸውም በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል…

በሶማሌ ክልል በሰብል ልማት የተጀመረው ንቅናቄ ከተረጂነት ወደ ልማት የሚል የአስተሳስብ ለውጥ አምጥቷል- አቶ ሙስጠፌ መሐመድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በሰብል ልማት የተጀመረው ንቅናቄ ከምርታማነቱ ባሻገር ከተረጂነት ወደ ልማት የሚል ማህበረሰብ አቀፍ የእሳቤ ለውጥ ማምጣቱን ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ።በዘንድሮው ዓመት ብቻ በክልሉ በ8 ቢሊየን ብር የተለያዩ የመስኖ ፕሮጀክቶች…

ፀጋዎችን በመጠቀም ከተረጂነት ለመላቀቅ የሚደረጉ ጥረቶችን ማበረታታት እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየአካባቢው ያሉ ፀጋዎችን በመጠቀም ከተረጂነት ለመላቀቅ የሚደረጉ ጥረቶችን ማበረታታት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት፤ ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና ክብር" በሚል መሪ ሐሳብ ሕዝባዊ የውይይት መድረኮች÷ በሰመራ፣ ሐረር፣ ሻሸመኔ፣…