Fana: At a Speed of Life!

ታይዋን በድጋሚ በተከታታይ ከባድ ርዕደ መሬት ተመታች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታይዋን 17 ሰዎችን ለህልፈት ከዳረገው ርዕደ መሬት አደጋ ከሦስት ሳምንታት በኋላ ከትናንት ምሽት እስከ ዛሬ ጠዋት ድረስ በድጋሚ ለሰዓታት ከባድ በሆነ ተከታታይ ርዕደ መሬት መመታቷ ተገልጿል፡፡ በመጀመሪያ በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 5 ሆኖ…

በማሌዥያ ወታደራዊ ሄሊኮፕተሮች ተጋጭተው የ10 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማሌዥያ በበረራ ላይ የነበሩ ሁለት የሮያል ባሕር ኃይል ንብረት የሆኑ የጦር ሄሊኮፕተሮች ተጋጭተው የ10 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰማ፡፡ በአደጋውም ሦስት ሴት የባሕር ኃይል መኮንኖችን ጨምሮ የ10 የሰዎች ሕይወት ማለፉን የሀገሪቱ ብዙኃን…

በትግራይ ክልል የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በክልል ደረጃ ተጀምሯል፡፡ የክትባት ዘመቻው ዛሬ በመቀሌ ከተማ ሐውቲ ክፍለ ከተማ የተጀመረ ሲሆን÷በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የመንግስት የሥራ ሀላፊዎችን ጨምሮ መንግስታዊ ያልሆኑና ከተለያዩ…

የደቡብ ዕዝ መረጃ መምሪያ በክትትል የያዘውን ከ30 ኩንታል በላይ አደንዛዥ ዕፅ አስወገደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ዕዝ መረጃ መምሪያ በምዕራብ አርሲ ዞን ሻላ ወረዳ ባደረገው ክትትል የያዘውን ከ30 ኩንታል በላይ ካናቢስ የተሰኘ አደንዛዥ ዕፅ ማስወገዱን አስታወቀ። የዕዙ ወታደራዊ ወንጀል ምርመራ እና የወንጀል ክትትል ቡድን መሪ ተወካይ ሻለቃ ብርሃኑ…

ቮይስ ኢንጂን- የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ውጤት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጽሁፍን ወደ ተንቀሳቃሽ ምስል የሚቀይረውን መተግበሪያ ጨምሮ የተለያዩ የሰው ሰልሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ውጤቶችን ለዓለም በማስተዋወቅ ረገድ የሚታወቀው “ኦፕን ኤአይ” አዲስ ቴክኖሎጂን ይዞ ብቅ ብሏል፡፡ “ቮይስ ኢንጂን” የተሰኘው ሞዴል…

በአማራ ክልል የኮሌራ በሽታን ለመቆጣጠር እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ የተከሰተውን የኮሌራ በሽታ ለመቆጣጠር እየሠራ መሆኑን የአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡ ከሚያዚያ ወር 2016 ዓ.ም ጀምሮ የኮሌራ በሽታ በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ባቲ ወረዳ በሦስት ቀበሌዎች…

የአውሮፓ ኅብረት ኮሚሽን ለጤናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክር አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የማይበገር የጤና ሥርዓትን እውን ለማድረግ እና ሁለንተናዊ የጤና ሽፋንን በማሻሻል ረገድ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የአውሮፓ ኅብረት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከኮሚሽኑ ልዑክ ጋር በትብብር በሚሠሩ…

ኅብረተሰቡ የፕላስቲክ ቆሻሻን ለይቶ ለማኅበራት በመስጠት ብክለትን ለመከላከል የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረተሰቡ የፕላስቲክ ቆሻሻን ለይቶ ለተደራጁ ማኅበራት በመስጠት የአካባቢ ብክለትን ለመከላከል የተጀመረውን ዘመቻ እንዲያግዝ የሲዳማ ክልል ደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን ጥሪ አቀረበ፡፡ "ብክለት ይብቃ ውበት ይንቃ" በሚል መሪ ሐሳብ ክልል…

በባህር በር ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "የባህር መውጫና ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሃሳብ በባህር በር ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ላይ ምሁራን፣ አባገዳዎች፣ ሃደ ሲንቄዎችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ይገኛሉ። በፓናል…

ኢትዮጵያ በማንዴላ ዋንጫ የአፍሪካ ቦክስ ውድድር ባስመዘገበችው ድል ኤምባሲው ደስታውን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በማንዴላ ዋንጫ የአፍሪካ ቦክስ ውድድር ባስመዘገበችው ድል በፕሪቶሪያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ደስታውን ገልጿል፡፡ ኢትዮጵያ በደርባን በተካሄደው የቦክስ ውድድር ላይ ሦስት የብር እና ሦስት የነሐስ በድምሩ ስድስት ሜዳሊያ አግኝታለች፡፡…