Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ አሮጌ ተሸከርካሪዎች ሊታገዱ ነው በሚል የሚሰራጩ መረጃዎች ሃሰተኛ ናቸው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አሮጌ ተሽከርካሪዎች ሊታገዱ ነው እየተባለ በማህበራዊ ትስስር ገጾች የሚሰራጩ መረጃዎች ሀሰተኛ መሆናቸውን የአዲስ አበባ ከተማ የአካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ገለጸ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ዲዳ ድሪባ ከፋና…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በብድር የተሰጠ 83 ሚሊየን ብር ተዘዋዋሪ ገንዘብ ለማስመለስ እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብድር የተሰጠ 83 ሚሊየን ብር ተዘዋዋሪ ገንዘብ ለመመለስ እየሰራ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስራ እና ክህሎት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ ኮማንደር ኢዶሳ ጎሹ ከፋና ብሮድካስቲንግ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፥ ባለፉት ዓመታት…

በአውሮፓ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአውሮፓ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ዛሬ በበይነ መረብ ፍሬያማ ውይይት ማካሄዱ ተገለጸ፡፡ በውይይቱ ላይም÷ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት ውስጥ…

አርሰናል ብራይተንን በማሸነፍ ሊጉን መምራት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሰናል ብራይተንን 2 ለ 0 በማሸነፍ ፕሪሚየር ሊጉን በጊዜያዊነት ከሊቨርፑል ተረክቦ መምራት ጀምሯል፡፡ በኤሚሬትስ ስታዲየም ብራይተንን ያስተናገዱት መድፈኞቹ በጋብሬል ጄሱስ እና ካይ ሀቨርትዝ ጎሎች 2 ለ 0 አሸንፈዋል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም÷…

በኢትዮጵያ የላዳ ተሽከርካሪዎችን ለመገጣጠምና ለማምረት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ተሽከርካሪ አምራች ኩባንያ ላዳ እና ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ተሽከርካሪዎችን በኢትዮጵያ ለማምረት እና ለመገጣጠም የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አምባሳደር…

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና ድል ቀናው

አዲስ አበባ፣ ታኅሳስ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና ወላይታ ድቻን 4 ለ1 አሸንፏል፡፡ የሲዳማ ቡናን ጎሎችም÷ በዛብህ መለዮ፣ ሀብታሙ ገዛኸኝ፣ ማይክል ኪፕሮል እና ቡልቻ ሹራ አስቆጥረዋል፡፡ የወላይታ ድቻን ብቸኛ ጎል ደግሞ ዮናታን ኤልያስ በሁለተኛው አጋማሽ…

ሰው በማገት 10 ሚሊየን ብር የጠየቁ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድን ወጣት አግተው 10 ሚሊየን ብር የጠየቁ ሁለት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት÷ የአዲስ አበባ ፖሊስ፣ ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት እና የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል…

የኢትዮጵያ ዓየር ኃይል እየገነባ ያለው ዐቅም ትምህርት ሰጪ ነው – ወታደራዊ አታሼዎች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዓየር ኃይል እየገነባ ያለው ዐቅም ለአፍሪካ ሀገራት ትምህርት የሚሰጥ መሆኑን በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ወታደራዊ አታሼዎች ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ የደቡብ ሱዳን ኤምባሲ ወታደራዊ አታሼ ብርጋዴር ጀነራል ጆክ አኖግ…

በቆሻሻ መጣያ ላይ በደረሰ የቦምብ ፍንዳታ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻሸመኔ ከተማ በቆሻሻ መጣያ አካባቢ የደረሰ የቦምብ ፍንዳታ የላስቲክ ጠርሙሶችን በመሰብሰብ ላይ የነበሩ ሁለት የዘጠኝ ዓመት ልጆችን ሕይወት ቀጠፈ፡፡ አደጋው የደረሰው በሻሸመኔ ከተማ አሥተዳደር አላቼ ክፍለ ከተማ ውስጥ መሆኑን ኦቢኤን ዘግቧን፡፡…

አቶ አረጋ ከበደ መንግሥት ለወጣቱ የሥራ ዕድል ለመፍጠር እየሠራ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየደረጃው የሥራ አጥነት መንሰራፋት አሁን ላይ ለተፈጠረው የጸጥታ ችግር አንዱ መንስኤ መሆኑን በማመን መንግሥት ለወጣቱ የሥራ ዕድል ለመፍጠር እየሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ አስታወቁ፡፡ በባሕር ዳር ከተማ የሥራ ላይ…