Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 14 የአልሸባብ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅግጅጋን ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 14 የአልሸባብ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ- ኃይል አስታውቋል፡፡ አልሸባብ የሽብር ጥቃቶችን እንዲፈጽሙ ስምሪት…

የአፋር ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ዘመን 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል። የምክር ቤቱ ዋና አፈ-ጉባዔ አሲያ ከማል ጉባዔውን በንግግር ከፍተዋል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባም የበጀት ዓመቱን…

የቻይና የኢንቨስትመንት ልዑክ የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቻይና ጂሊን ግዛት እና ፉያንግ አስተዳደርና ከተለያዩ አምራች ኩባንያዎች የተውጣጣ የልዑካን ቡድን የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎብኝቷል፡፡ ልዑኩ የጂሊን ግዛት የቋሚ ኮሚቴ ምክትል ጸሀፊ ፋንን ጨምሮ የፉያንግ አስተዳደር ምክትል ሴክሬታሪ ጄኔራል…

የቴክሳሷ እመቤት በ90 ዓመታቸው የማስተርስ ዲግሪያቸውን አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴክሳስ የ90 ዓመቷ ሴት የሁለተኛ ዲግሪ (ማስተርስ) ትምሕርታቸውን አጠናቀው መመረቃቸው ተገለጸ፡፡ የ90 ዓመቷ የዕድሜ ባለፀጋ የሁለተኛ ዲግሪ ትምሕርታቸውን በሰሜን ቴክሳስ ዩኒቨርሲቲ በማጠናቀቅ የመጀመሪያዋ መሆናቸውም ተመልክቷል፡፡ ሚኒ…

የአፍሪካ ሀገራት የኤሌክትሮኒክ አስተዳደርና የዲጂታላይዜሽን አገልግሎት ምክክር በሩሲያ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሀገራት የኤሌክትሮኒክ አስተዳደርና የዲጂታላይዜሽን ምክክር መድረክ በሩሲያ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በሩሲያ ሞስኮ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ የአፍሪካ ሀገራት ቴክኖሎጂን በመጠቀም በሀገራቸው የሚካሄደውን የኢኮኖሚ ስርዓት ለማዘመን የሄዱበትን…

አቶ ደመቀ መኮንን ኢትዮጵያ ከስፔን ጋር ያላትን ትብብር ወደ ስትራቴጂካዊ ደረጃ ለማሳደግ ፍላጎት እንዳላት ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከስፔን ጋር ያላትን ታሪካዊና ሰፊ ትብብር ወደ ስትራቴጂካዊ ደረጃ ለማሳደግ ፍላጎት እንዳላት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ የስራ ቆይታቸውን ያጠናቀቁትን የስፔን…

ወ/ሮ ሜላተወርቅ ምርጫ ቦርድ ገለልተኝነቱን ጠብቆ ተልዕኮውን እንዲፈጽም ይሠራል አሉ

አዲስ አበባ፣ ታኀሣስ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ነጻነቱንና ገለልተኝነቱን ጠብቆ ተልዕኮውን እንዲፈጽም በቁርጠኝነት ለመሥራት መዘጋጀታቸውን የቦርዱ ሰብሳቢ ሆነው የተሾሙት ወ/ሮ ሜላተወርቅ ኃይሉ ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 9ኛ መደበኛ ስብስባ…

ከምትሰራበት መኖሪያ ቤት ህጻን ልጅ ይዛ በመጥፋት የተከሰሰችው ግለሰብ በሰባት ክሶች እንድትከላከል ተበየነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤት ሰራተኛነት ከምትሰራበት መኖሪያ ቤት የሁለት አመት ህጻን ልጅ ይዛ በመጥፋት (በመጥለፍ) በሱሉልታ ከተማ በቁጥጥር ስር የዋለችው ተከሳሽ ግለሰብ በሰባት ክሶች እንድትከላከል ብይን ተሰጠ። የቀረበባትን ማስረጃ መርምሮ ተከሳሿ በቀረቡባት…

ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ ከሩሲያ ጋር ያላትን ግንኙነት እንደሚያጠናክረው ይጠበቃል – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል ሀገር መሆኗ ከሩሲያ ጋር ያላትን ሁሉን አቀፍ የረጅም ዘመናት የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ እንደሚያጠናክረው ይጠበቃል ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡   ሚኒስትሩ ከሩሲያ ልዑካን ቡድን ጋር…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሲቲ ግሩፕ ጋር የ450 ሚሊየን ዶላር የብድር ሥምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 9 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሲቲ ግሩፕ ጋር የ450 ሚሊየን ዶላር የብድር ሥምምነት ተፈራረመ ገንዘቡ ለአምስት አዳዲስ አውሮፕላኖች መግዣ የሚውል መሆኑን የአየር መንገዱ መረጃ ያመለክታል። ከሚገዙት አውሮፕላኖች ውስጥ ሶስቱ ቦይንግ 737 -8…