ተመድ ኢትዮጵያውን የመፍትሄ አቅራቢዎች እንዲሆኑ ለማስቻል የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ኢትዮጵያውን ለማህበረሰባቸው ችግሮች የመፍትሄ አቅራቢዎች እንዲሆኑ ለማስቻል የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታወቀ።
በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ…