ኢትዮጵያ ሥደተኞችን የሚመለከቱ ዓለም አቀፍ ግቦችን በመፈፀም ለውጥ አምጥታለች – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ሥደተኞችን የሚመለከቱ ዓለም አቀፍ ግቦችን በመፈፀም ለውጥ አምጥታለች ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለፁ፡፡
በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ ልዑክ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ በሚገኘው 2ኛው ዓለም…