Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል በ250 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ውሃ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ በ250 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ ውሃ ፋብሪካ ዛሬ ተመርቋል። በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሃላፊ አቶ ኢንድሪስ አብዱን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች መገኘታቸውን…

በትራፊክ አደጋ የ5 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን ጨና ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በ13 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱ ተገለፀ፡፡ አደጋው ዛሬ ከጠዋቱ 3 ሰዓት ከ30 ከዋቻ ወደ ቦንጋ እየተጓዘ ያለ…

የኢትዮ-ኬንያ ከፍተኛ የኃይል ማስተላለፊያ መስመርን ከጎርፍ ለመከላከል እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የደቡብ 2 ሪጂን የኢትዮ-ኬንያ ከፍተኛ የኃይል ማስተላለፊያ መስመርን ከጎርፍ አደጋ ለመከላከል የሚያስችሉ ሥራዎች እየሠራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የደቡብ 2 ሪጂን የማስተላለፊያ መስመሮችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ኦፕሬሽንና…

ሐረሪዎች ያበረከቱት ቅርስና ዕሴት ድንበር ተሻጋሪ ሀብት ሆኗል – አቶ ቀጀላ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐረሪዎች ያበረከቱት ቅርስና ዕሴት ድንበር ተሻጋሪ ሀብት ሆኗል ሲሉ የባሕልና ስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ቀጀላ መርዳሳ ተናገሩ፡፡ በሐረሪዎች ዘንድ በድምቀት የሚከበረው የሸዋል ዒድ ዋዜማ በተለያዩ ስነ-ስርዓቶች መከበር ጀምሯል። በስነ-ስርዓቱ ላይ…

የጥላቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃ ሥርጭት እየተባባሰ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥላቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃ ሥርጭት እየተባባሰና ጥፋትም እያስከተለ መሆኑን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን አስታወቀ። ባለሥልጣኑ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ሥርጭት ያለበትን ሁኔታ የተመለከተ የዳሰሳ ጥናት ሪፖርት ይፋ…

ፕሬዚዳንት ማክሮን ለጋሾች ለሱዳን 2 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ እንደሚሰጡ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ለአንድ ዓመት በዘለቀውና ህዝቡን የረሃብ አፋፍ ላይ በጣለው ጦርነት ውስጥ ለምትገኘው ሱዳን የዓለም ለጋሾች ከ2 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ ድጋፍ ለመስጠት ቃል መግባታቸውን አስታውቀዋል፡፡ በፓሪስ…

አምባሳደር ምስጋኑ የጃፓን ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱና የኢትዮጵያን የወጪ ምርቶችን እንዲገዙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጠየቁ፡፡ ጃፓን በሚገኘው የኢትዮጵያ ሚሲዮን አዘጋጅነት በተካሄደው የኢትዮ-ጃፓን የንግድና…

ሠነድ አልባ ዜጎችን የመለየትና የጉዞ ሠነዶች በወቅቱ እንዲደርሳቸው የማድረግ ሥራ እንደሚሠራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የሚኖሩ ሠነድ አልባ ዜጎችን በአግባቡ የመለየትና የጉዞ ሠነዶችን በወቅቱ እንዲደርሳቸው የማድረግ ሥራ እንደሚሠራ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት የተመራ ልዑክ በጂቡቲ የሚኖሩና…

የሸዋል ዒድ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ የባህል ዐውደ ርዕይና ፌስቲቫል ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸዋል ዒድ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ የባህል ዐውደ ርዕይና ፌስቲቫል በሐረር ከተማ ዛሬ ተከፈተ። የባህል ዐውደ ርዕዩና ፌስቲቫሉ የተከፈተው የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር…

የአፋር ክልል የዳያስፖራውን አቅም በላቀ ደረጃ ለመጠቀም እንደሚሰራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል የዳያስፖራውን አቅም በላቀ ደረጃ ለመጠቀም ይሰራል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለጹ፡፡ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አቅምና ፍላጎትን ማሰተናገድ የሚያስችሉ የዳያስፖራ ተሳትፎ ጥቅሎችን ከባለድርሻ…