የብሔራዊ ጀግኖችና ህጻናት አምባ ለመከላከያ ዋና ጤና መምሪያ የህክምና ቁሳቁሶችን አስረከበ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ጀግኖችና ህጻናት አምባ ከተለያዩ አለም አቀፍ ድርጅቶች ያገኛቸውን የህክምና ቁሳቁሶች ለመከላከያ ዋና ጤና መምሪያ አስረክቧል።
የህክምና ቁሳቁሶቹን የብሔራዊ ጀግኖችና ህጻናት አምባ ምክትል ቦርድ ሰብሳቢ ሻለቃ ተስፋዬ ወንድሙ ለመከላከያ…