ሕዝበ ሙስሊሙ የዒድ አልፈጥር በዓልን ሲያከብር መልካምነትን በይበልጥ በማጽናት እንዲሆን ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ሙስሊሙ በረመዷን ወር በመደጋገፍ እንዳሳለፈው ሁሉ የዒድ አልፈጥር በዓልን ሲያከብርም መልካምነትን በይበልጥ በማጽናት እንዲሆን የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ጠየቁ፡፡
ርዕሰ መሥተዳድሩ ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል…