Fana: At a Speed of Life!

ሕዝበ ሙስሊሙ የዒድ አልፈጥር በዓልን ሲያከብር መልካምነትን በይበልጥ በማጽናት እንዲሆን ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ሙስሊሙ በረመዷን ወር በመደጋገፍ እንዳሳለፈው ሁሉ የዒድ አልፈጥር በዓልን ሲያከብርም መልካምነትን በይበልጥ በማጽናት እንዲሆን የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ጠየቁ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል…

ሕዝበ ሙስሊሙ የመረዳዳት ባህሉን እንደሚያስቀጥል እምነቴ ነው- ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ሙስሊሙ እንደወትሮው ሁሉ በነገው በዓልም የአብሮነትና የመረዳዳትባህሉን እንደሚያስቀጥል እምነቴ የፀና ነው ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ምክትል…

በረመዳን ወር የታየዉ የመተሳሰብና የመረዳዳት ተግባር ቀጣይነት ሊኖረዉ ይገባል – አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በረመዳን ወር የታየዉ የመተሳሰብ፣ ተካፍሎ የመብላትና የመረዳዳት ተግባር ቀጣይነት ሊኖረዉ እንደሚገባው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው አስገነዘቡ። ም/ርዕሰ መስተዳድሩ ለእስልምና እምነት ተከታዮእ እንኳን ለ1…

ሕዝበ ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር በመተዛዘንና መረዳዳት እንዲሆን ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር የተቸገሩ ወገኖችን በማብላት፣ በማጠጣት፣ በመተዛዘንና መረዳዳት እንዲሆን የሐረሪ ክልል መንግሥት ጥሪ አቀረበ፡፡ የክልሉ መንግሥት ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት…

የዒድ አል-ፈጥር በዓል የመተሳሰብ፣ የመጠያየቅ፣ የመረዳዳትና የአብሮነት በዓል ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዒድ አል-ፈጥር በዓል የመተሳሰብ፣ የመጠያየቅ፣ የመረዳዳትና የአብሮነት በዓል መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ÷ 1 ሺህ 445ኛውን የዒድ-ፈጥር በዓልን አስመልክቶ ባስተላለፉት የእንኳን…

አብሮ የመቆምና የመተሳሰብ ባህላችንን በማጠናከር አንድነታችንን ማጎልበት አለብን – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አብሮ የመቆምና የመተሳሰብ ባህላችንን በማጠናከር አንድነታችንን ማጎልበት አለብን ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ፤ 1 ሺህ 445ኛውን የኢድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ ለእስልምና…

ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን ለአንድነትና አብሮነት ጽኑ መሰረቶች ናቸው – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን ለሕዝቦች ዘላቂ ሰላም፣ አንድነት እና አብሮነት ጽኑ መሰረቶች ናቸው ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ፡፡ አፈ ጉባኤው 1 ሺህ 445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ ለእስልምና እምነት ተከታዮች…

ህዝበ ሙስሊሙ ለሀገር ሰላምና ልማት የሚጠበቅበትን ግዴታ መወጣት ይገባዋል – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ በሀገር ሰላምና ልማት ላይ ንቁ ተሳታፊ በመሆን ግዴታውን በአግባቡ መወጣት ይኖርበታል ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ተናገሩ። ርዕሰ መስተዳድሩ 1 ሺህ 445ኛውን የኢድ አል-ፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ነገ የሚከበረውን 1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓልን አስመልክተው…

በጋምቤላ ያለውን የመማሪያ መጻሕፍት እጥረት ለማቃለል እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመማሪያ መጻሕፍት እጥረትን ለማቃለል ከ228 ሺህ በላይ መጻሕፍት ኅትመት እየተከናወነ መሆኑን የጋምቤላ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። ኅትመቱ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅም ዘንድሮ ለ1ኛና 2ኛ ሳይክል ተማሪዎች እንደሚሠራጭ የገለጹት የቢሮው ኃላፊ ላክዴር…