ጥላቻ ተሸንፎ አብሮነትና ፍቅር እንዲጎለብት ህዝበ ሙስሊሙ የበኩሉን ሊወጣ ይገባል-ም/ጠ/ ሚ ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥላቻ ተሸንፎ፣ አብሮነትና ፍቅር እንዲጎለብት ሙስሊሙ ኅብረተሰብ የበኩሉን እንዲወጣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ጥሪ አቀረቡ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ1445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ…