Fana: At a Speed of Life!

ጥላቻ ተሸንፎ አብሮነትና ፍቅር እንዲጎለብት ህዝበ ሙስሊሙ የበኩሉን ሊወጣ ይገባል-ም/ጠ/ ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥላቻ ተሸንፎ፣ አብሮነትና ፍቅር እንዲጎለብት ሙስሊሙ ኅብረተሰብ የበኩሉን እንዲወጣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ1445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ…

ምክር ቤቱ የዒድ አል-ፈጥር በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሣችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1ሺህ 445ኛውን የዒድ አል-ፈጥር በዓልን በማስመልከት ለሕዝበ ሙስሊሙ የእንኳን አደረሣችሁ መልዕክት አስተላልፏል። በመልዕክቱ ÷ የዒድ አል-ፈጥር በዓል የሠላም የመረዳዳትና የመተሳሰብ መገለጫ…

የህዝበ ሙስሊሙ መተጋገዝና የመረዳዳት እሴት ቀጣይነት ሊኖረው ይገባል-አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ በረመዳን ወቅት የነበረው የመተጋገዝና የመረዳዳት እሴት ቀጣይነት ሊኖረው እንደሚገባ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ አቶ ደስታ ሌዳሞ 1 ሺህ 445ኛውን የዒድ-አልፈጥር በዓል አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ…

ከንቲባ አዳነች ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ፡፡ በመልዕክታቸውም÷ በዓሉ በወንድማማችነትና በእህታማማችነት የደመቀ አንድነት የሚዳብርበት እና…

ከ304 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ304 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ዕቃዎቹ የተያዙት የጉምሩክ ኮሚሽን ከመጋቢት 21 እስከ 25 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው ክትትል እንደሆነ ገልጿል፡፡ በዚህም 251…

በረመዳን ወር የታየው አብሮነት ሊጠናከር ይገባል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዒድ አል-ፈጥር በዓል ሲከበር የእምነቱ ተከታዮች በየአካባቢያቸው የተቸገሩ ወገኖችን በመደገፍ ሊሆን እንደሚገባ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ÷ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ለሚከበረው 1…

ህዝበ ሙስሊሙ መልካም ተግባሩን ከፆም ውጪ ባሉ ጊዜያትም ሊያጠናክር ይገባል – አቶ ሙስጠፌ መሐመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ በረመዳን ፆም ወቅት ያከናወነውን መልካም ተግባር ከፆም ውጪ ባሉ ጊዜያትም ሊያጠናክር እንደሚገባ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ለእስልምና እምነት ተከታዮች የ1 ሺህ 445ኛው የኢድ…

7 ዓመት ጽኑ እስራትና 3 ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት ተፈርዶበት የነበረ ግለሰብ በነጻ ተሰናበተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አቡበከር አሕመድ አሊ በተከሰሰበት ከባድ ዕምነት ማጉደል የሙስና ወንጀል በ7 ዓመት ጽኑ እስራትና 3 ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት ተፈርዶበት የነበረ ቢሆንም ፍርድ ቤት በነጻ አሰናብቶታል፡፡ ተከሳሹ ከ1998 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 1 ቀን 2014 ዓ.ም…

ርዕሰ መሥተዳድር ኡሞድ በረመዳን የነበረው መተዛዘን ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በረመዳን ወር ሕዝበ ሙስሊሙ ሲያከናውነው የነበረው ማዕድ የማጋራት፣ የመተጋገዝና የመረዳዳት እሴት ከረመዳን በኋላም ተጠናክሮ እንዲቀጥል የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ጠየቁ፡፡ አቶ ኡሞድ ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል…

ጎጃምን ሲያውክ የነበረው ጽንፈኛ ሀይል ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል – ጀኔራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጎጃምን ሲያውክ የነበረው ጽንፈኛ ሀይል ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል ሲሉ የጦር ሃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል አበባው ታደሰ ገለጹ። ጀኔራል አበባው ታደሰ ዛሬ በፍኖተ ሰላም ከተማ ከጎጃም ኮማንድፖስት ከፍተኛ አመራሮች ጋር ውይይት…