Fana: At a Speed of Life!

የፈረንጆቹ 2023 በታሪክ በጣም ሞቃታማው ዓመት ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንጆቹ 2023 በታሪክ ውስጥ በጣም ሞቃታማው ዓመት ነው ሲል የአውሮፓ የአየር ንብረት ለውጥ አገልግሎት ኮፐርኒከስ አስታውቋል፡፡   ክብረ ወሰኑን ለመስበር ሕዳር ወር ስድስተኛው ተከታታይ በጣም ሞቃታማው ወር የነበረ ሲሆን÷…

ማሊ እና ኒጀር ከፈረንሳይ ጋር የነበራቸውን የግብር ሥምምነት ሊያቋርጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማሊ እና ኒጀር ከፈረንሳይ ጋር ለረጅም ጊዜ የነበራቸውን የግብር ሥምምነት በቀጣይ ሶስት ወራት ውስጥ እንደሚያቆሙ አስታውቀዋል፡፡ የሁለቱ ሀገራት ወታደራዊ መሪዎች በጋራ በሰጡት መግለጫ፥ ውሳኔው ፈረንሳይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሁለቱ ሀገራት…

ከንቲባ አዳነች እና ወ/ሮ ሙፈሪሃት ለሚ እንጀራ ፋብሪካን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ለሚ የእንጀራ ፋብሪካን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም የሥራ ዕድል የተፈጠረላቸውን ሴቶች አበረታተዋል፡፡ ፋብሪካው ለሴቶች የሥራ ዕድል ከመፍጠሩ…

14ኛው የወጣቶች ኮንፈረንስ በኦሮሚያ ክልል እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 14ኛው የወጣቶች ኮንፈረንስ "መጪውን ጊዜ በመገንባት ብልፅግናን ማረጋገጥ" በሚል መሪ ሐሳብ በኦሮሚያ ክልል እየተካሄደ ነው። የኦሮሚያ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ማቲዎስ ሰቦቃ እንዳሉት ወጣቱ ሀገሪቱን የሚገነባና ነፃነትን የሚያረጋግጥ…

አንጋፋው ጋዜጠኛ አስፋው ገረመው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋው የኢትዮጵያ ሬዲዮ ጋዜጠኛ አስፋው ገረመው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ፡፡ ጋዜጠኛ አስፋው ገረመው ከ30 ዓመታት በላይ በኢትዮጵያ ሬዲዮ ዜናን ጨምሮ የተለያዩ ፕሮግራሞችን በማዘጋጀትና በማቅረብ አገልግሏል። ጋዜጠኛ አስፋው "ይህ የኢትዮጵያ…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀንን በማስመልከት የባህል ኤግዚቢሽን ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን በማስመልከት የባህል ኤግዚቢሽን ተከፈተ። በዓሉ ''ብዝሃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት'' በሚል መሪ ሃሳብ በጅግጅጋ እየተከበረ ነው። በዛሬው ዕለትም በዓሉን አስመልክቶ…

ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል ዘርፍ በትብብር ለመሥራት ሥምምነት ላይ ደረሰች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በተመረጡ የታዳሽ ኃይል ዘርፎች ከሀገራት ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የሚኒስትሮች ሥምምነት ላይ ደረሰች፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሐብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) በዱባይ እየተካሄደ በሚገኘው 28ኛው የተባበሩት መንግሥታት የዓየር…

የሸዋል ኢድ በዓል በዓለም ቅርስነት ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸዋል ኢድ በዓል አከባበር በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በማይዳሰስ ቅርስነት ተመዝግቧል። በዚህም የሸዋል ኢድ በዓል ሀገራችን በማይዳሰስ ቅርስነት በዩኔስኮ የተመዘገበ 5ኛ ቅርስ ያደርገዋል። ኢትዮጵያ…

የደም ማነስ መንስኤ፣ ምልክቶች እና መፍትሔው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደም ማነስ (Anemia) የሚከሰተው ቀይ የደም ሴሎች በበቂ መጠን ሳይኖሩ ሲቀር ነው:: የደም ማነስ የሚባለውም የሂሞግሎቢን መጠን ለወንዶች ከ13 ነጥብ 5 ግራም/ደሊ በታች፣ ለሴቶች ደግሞ ከ12 ግራም/ደሊ በታች ሆኖ ሲገኝ መሆኑ…

የሲንጋፖር ተማሪዎች በሒሳብ፣ በሳይንስና በንባብ ቀዳሚ ደረጃ መያዛቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲንጋፖር ተማሪዎች በሒሳብ፣ በሳይንስ እና በንባብ ቀዳሚ ደረጃ መያዛቸውን 38 አባል ሀገራት ያሉት የኢኮኖሚ ትብብር እና ልማት ድርጅት (ኦኢሲዲ) ጥናት አስታውቋል፡፡   ተማሪዎች እውቀታቸውን እና ክህሎቶቻቸውን በተጨባጭ በዓለም…