Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ እና ታንዛኒያ መከላከያ ሀይሎች የሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 25 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ታንዛኒያ ገብተዋል። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ታንዛኒያ ሲደርሱ የታንዛኒያ መከላከያ ሃይል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ጃኮብ ማኩንዳ አቀባበል…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የቤጂንግ የውጭ ቋንቋዎች ጥናት ዩኒቨርሲቲ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 25 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የቤጂንግ የውጭ ቋንቋዎች ጥናት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ። ሁለቱ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በፈረንጆቹ 2020 መሰጠት የጀመረውን የአማርኛ ቋንቋ ፕሮግራም በመጀመሪያ ዲግሪ…

በመደመር ፍልስፍና ገዥ ትርክቶችን በማጎልበት አንድነትን ማጠናከር ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 25 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመደመር ፍልስፍና ገዥ ትርክቶቻችንን በማጎልበት አንድነታችንን ልናጠናክር ይገባል ሲሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የጥናትና ምርምር ክፍል ሃላፊና የኮምቦልቻ ስልጠና ማዕከል አስተባባሪ ተተካ በቀለ ገለፁ። በኮምቦልቻ ከተማ የ4ኛው ዙር…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት እንሰራለን – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 25 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን በመፍታት የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ ህዝብን ባሳተፈ መልኩ እንሰራለን ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ በወላይታ ሶዶ ማዕከል…

የታህሳስ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 25 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከኅዳር 26 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ባለበት እንደሚቀጥል የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ የሁሉም የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት እንዲቀጥል መወሰኑን አስታውቋል።

የአመራሩን አንድነት በማጠናከር ኢትዮጵያን ማፅናት ይገባል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአመራሩን አንድነት በማጠናከር ኢትዮጵያን ማፅናት ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በጎንደር የስልጠና ማዕከል አራተኛ ዙር ለተሳተፉ መካከለኛ አመራሮች መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

35 አምቡላንሶችና 120 ሞተር ሳይክሎች በግጭት ለተጎዱ ክልሎች ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስቴር የመልሶ ማቋቋም ፕሮጀክት 35 አምቡላንሶችንና 120 ሞተር ሳይክሎች በግጭት ለተጎዱ ክልሎች አስረክቧል፡፡ በዓለም ባንክና በመንግስት መካከል በተደረገ ስምምነት በሚኒስቴሩ የተቋቋመው ፕሮጀክት ነው በኢትዮጵያ በአራት ክልሎች…

ከ50 ሺህ በላይ የባዮጋዝ ማብላያዎች አገልግሎት እየሰጡ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አሥር ዓመታት በገጠሩ የኢትዮጵያ ክፍል ከ50 ሺህ በላይ የባዮ ጋዝ ማብላያዎች ተገንብተው አገልግሎት እየሰጡ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ብሔራዊ የባዮጋዝ ፕሮግራም በኢትዮጵያ ከኔዘርላንድ የልማት ድርጅት ጋር በመተባበር ባዮ ጋዝን ለገጠሩ የማኅበረሰብ…

የምስጋናና የሰላም ኮንፍረስ በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች “ቀጣይ ምዕራፍ ለሁለተናዊ ለውጥ” በሚል መሪ ሃሳብ ያዘጋጀው የምስጋናና የሰላም ኮንፍረስ በሚሊኒየም አዳራሽ ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሀጅ ኢብራሂም ቱፋን…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀንን በማስመልከት የንግድ ትርዒትና ባዛር ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ሕዳር፣25፣ 2016 ( ኤፍ ቢ ሲ) 18ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን በማስመልከት የንግድ ትርዒትና ባዛር ተከፈተ። በዓሉ ''ብዝኅነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት'' በሚል መሪ ሃሳብ ነው በጅግጅጋ ከተማ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እየተከበረ የሚገኘው። በዓሉን…