Fana: At a Speed of Life!

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለኢትዮጵያ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄን ስለሚያስገኝ ማገዝ ያስፈልጋል – ሼኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለኢትዮጵያ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄን የሚያስገኝ በመሆኑ ማገዝ ያስፈልጋል ሲሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሐጅ ኢብራሂም ቱፋ ገለጹ፡፡ "አንድነታችን ለሰላማችን" በሚል መሪ ሃሳብ…

ሃማስ በቴል አቪቭ የሮኬት ጥቃት መፈጸሙን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃማስ በማዕከላዊ እስራኤል ቴል አቪቭ አካባቢ የሮኬት ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል፡፡ የሃማስ ወታደራዊ ክንፍ አል ቃሲም ብርጌድ÷በዛሬው ዕለት በቴል አቪቭ አካባቢ“መጠነ ሰፊ” የሮኬት ጥቃት መፈጸሙን በማህበራዊ ትስስር ገጹ ይፋ አድርጓል፡፡…

በኦታዋ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታዎች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦታዋ በተካሄደው የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታዎች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በወንዶች ማራቶን ሌንጮ ተስፋዬ ርቀቱን 2 ሰዓት 12 ደቂቃ ከ41 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ቀዳሚ ሆኗል፡፡ ሌላኛው አትሌት አዳሙ ጌታሁን…

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ቡና ሃምበሪቾን 6 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ26ኛው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ሃምበሪቾን 6 ለ 1 በሆነ ሰፊ ልዩነት አሸንፏል። የኢትዮጵያ ቡናን ግቦች መሐመድ ኑር ናስር (2)፣ አማኑኤል ዮሐንስ (ፍ)፣ አማኑኤል አድማሱ፣ ጫላ ተሺታና የሃምበሪቾ ግብ ጠባቂ ምንታምር…

ስትራይድ ኢትዮጵያ ኤክስፖ በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን የተከናወኑ ተግባራትን በስፋት አስተዋውቋል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የስትራይድ ኢትዮጵያ 2024 ኤክስፖ በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ በምርምርና ኢኖቬሽን የተከናወኑ ተግባራትን በስፋት ያስተዋወቀ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ። ከግንቦት 11 እስከ 18 ቀን 2016 በሳይንስ ሙዚዬም…

አቶ አሻዲሊ የሕዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እንደሚሰራ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻዲሊ ሀሰን የቡልድግሉ ወረዳን ከሰዳል ወረዳ የሚያገናኝ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት የመሰረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል። አቶ አሻዲሊ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ መንግስት የህዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ…

የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝቷል፡፡ ከ80 በላይ አባላት ያለው የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ መግባቱ ይታወቃል፡፡ በፍቅርተ ከበደ

አቶ ኦርዲን ለዓለም አቀፍ የሐረር ቀን እየተከናወኑ የሚገኙ ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ከ26ኛው ዓለም አቀፍ የሐረር ቀን ጋር በተያያዘ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። አቶ ኦርዲን በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት÷ ዓለም አቀፍ የሐረር ቀን በሐረር ከተማ መከበሩ የክልሉ…

በበርበራ ኮሪደር ላይ የሚከናወኑ የልማት ተግባራት የአገልግሎትና የካፒታል ዝውውር ያሳልጣሉ – አቶ ተስፋዬ በልጅጌ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበርበራ ኮሪደር ላይ የሚከናወኑ የልማት ተግባራት የአፍሪካን የንግድ፣ የአገልግሎት እና የካፒታል ዝውውርን ለማሳለጥ ጉልህ ሚና እንደሚጫወቱ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ ገለጹ። በበርበራ ኮሪደር…

የሁቲ አማጺያን ሁለት የፀረ መርከብ ባለስቲክ ሚሳኤሎችን ወደ ቀይ ባህር ማስወንጨፋቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየመን የሚንቀሳቀሱት የሁቲ አማጺያን ሁለት የፀረ መርከብ ባለስቲክ ሚሳኤሎችን ወደ ቀይ ባህር ማስወንጨፋቸውን በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኘው የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ አስታወቀ፡፡ ሚሳኤሎቹ በአሜሪካ መራሹ ጥምር ሀይልም ሆነ በንግድ መርከቦች ላይ…