Fana: At a Speed of Life!

 ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ከሳዑዲ የገንዘብ ፖሊሲና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት ም/ሚኒስትር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው ከሳዑዲ ዓረቢያ የገንዘብ ፖሊሲና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት ምክትል ሚኒስትር አብድልሙሁሴን አልከሊፍ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም ሳዑዲ ዓረቢያ ለኢትዮጵያ በንግድ፣ ኢንቨስትመንት፣ በመሰረተ-ልማት ግንባታዎች…

ኃላፊነታችንን በመወጣት የሀገራችንን ሰላም እያፀናን እንቀጥላለን- ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ፖሊስ የሚጠበቅብንን ኃላፊነት በቅንጅት በመወጣት የሀገራችንን ሰላም እያፀናን እንቀጥላለን ሲሉ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ገለጹ፡፡ 16ኛው የፌደራልና የክልል ፖሊስ ኮሚሽነሮች የጋራ ጉባዔ በኢትዮጵያ…

የአማራ ክልል ሰላምን ጠብቆ ማፅናት የሁላችንም ኃላፊነት ሊሆን ይገባል – መርማሪ ቦርዱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ጠብቆ የማፅናት ጉዳይ የሁሉም ኃላፊነት ሊሆን እንደሚገባ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አስገነዘበ። ቦርዱ በባህርዳር ከተማ ተገኝቶ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አረጋ…

ዩክሬን በሞስኮ የሙዚቃ ኮንሰርት አዳራሽ ጥቃት ቀጥተኛ ተሳትፎ አድርጋለች ስትል ሩሲያ ወነጀለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ140 በላይ ሰዎች ለህልፈት በተዳረጉበት በሞስኮ አቅራቢያ በሚገኝ ኮንሰርት አዳራሽ ላይ በተፈጸመው አሰቃቂ ጥቃት የዩክሬን ወታደራዊ መረጃ ቀጥተኛ ተሳትፎ ነበረው ሲሉ የሩሲያ የፌደራል ደህንነት አገልግሎት ኃላፊ አሌክሳንደር…

መዲናችንን ተምሳሌት ለማድረግ የጀመርነውን ስራ አጠናክረን እንቀጥላለን-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን የብልጽግና ተምሳሌት ከተማ ለማድረግ የጀመርነውን ስራ አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ 9ኛውን ከተማ አቀፍ የሳይንስና ፈጠራ የተማሪዎች ዓውደ ርዕይ በወዳጅነት…

የኢትዮጵያ የብሪክስ ብሔራዊ የሚኒስትሮች አስተባባሪ ኮሚቴ ሁለተኛ ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የብሪክስ ብሔራዊ የሚኒስትሮች አስተባባሪ ኮሚቴ ሁለተኛውን ስብሰባውን ዛሬ አካሂዷል። የስብሰባው ዓላማ ኢትዮጵያ በብሪክስ ስብስብ ውስጥ ያላትን ተሳትፎ መገምገም እና ቀጣይ ስራዎች ላይ አቅጣጫ ማስቀመጥ ነዉ ተብሏል።…

ሪያል ማድሪድ፣ ማንቼስተር ዩናይትድና ባርሴሎና ውድ ክለቦች ተባሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሪያል ማድሪድ፣ ማንቼስተር ዩናይትድ እና ባርሴሎና የወቅቱ ውድ ክለቦች በመባል ተመረጡ፡፡ የአሜሪካው የቢዝነስ ጋዜጣ ፎርብስ የ2024 ውድ ክለቦችን ዝርዝር ይፋ ያደረገ ሲሆን ሪያል ማድሪድ፣ ማንቼስተር ዩናይትድ እና ባርሴሎና…

አቶ እንዳሻው ጣሰው ክልላዊ የመኸር የተቀናጀ ግብርና ልማት ስራ ንቅናቄን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው የ2016 ክልላዊ የመኸር የተቀናጀ ግብርና ልማት ስራዎች ንቅናቄን በይፋ አስጀምረዋል። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ንቅናቄውን በክረምት የችግኝ ተከላ በየም ዞን ዴሪ ሳጃ ዙሪያ…

አንቶኒዮ ጉተሬዝ አፍሪካ በዓለም ሰላምና ደህንነት ያላትን አስተዋጽዖ እንድታበረክት ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ የአፍሪካ አህጉር በዓለም ሰላም እና ደህንነት ሚናዋን እንድትጫወት ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በተመድ ፀጥታ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ንግግር ያደረጉት አንቶኒዮ ጉተሬዝ፥ የአፍሪካን ተሳትፎ…

በአማራ ክልል የስራ ዕድል ለተመቻቸላቸው ከ1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ብድር መሰጠቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በበጀት ዓመቱ 10 ወራት የስራ እድል ለተመቻቸላቸው ከ1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ብድር መሰጠቱን የክልሉ ስራና ስልጠና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ አወቀ ዘመነ እንደገለጹት÷ በበጀት ዓመቱ 10…