የሀገር ውስጥ ዜና ቻይና ለኢትዮጵያ አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የምታደርገውን ድጋፍ እንደምታጠናክር ገለጸች Amele Demsew Apr 5, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዛኦ ዚዩዋን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷ በኢንዱስትሪ ዘርፍ የሁለቱን ሀገራት ትስስር ይበልጥ በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ቅባቱ የወጣለት የአኩሪ አተር…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓድዋ ድል ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ሰራዊቱን የሚጠቅም ባለራዕይ ተቋም ነው – ሌ/ጀ ይልማ መርዳሳ Mikias Ayele Apr 5, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም በኢኮኖሚው መስክ ወደፊት ሰራዊቱን የተሻለ ተጠቃሚ የሚያደርግ ባለራዕይ ተቋም ነው ሲሉ የኢትዮጵያ አየር ሀይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ፡፡ አየር ኃይሉ በሰራዊቱ ስም ተቋቁሞ በቅርቡ ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም ከሲስተም ማዘመኛ ጋር በተያያዘ ባጋጠመው ችግር ምክንያት ተገቢ ባልሆነ መንገድ ከ64 ሺህ እስከ 71 ሺህ… ዮሐንስ ደርበው Apr 5, 2024 0 የግለሰቦቹን ምስል እና ሌሎች መረጃዎችን ለመመልከት ማስፈንጠሪያውን ይጠቀሙ፡- https://combanketh.et/customer-round-five
የሀገር ውስጥ ዜና በጋምቤላ ክልል ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የሃይማኖት አባቶች ሚና ሊጠናከር እንደሚገባ ተጠቆመ Melaku Gedif Apr 5, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የሃይማኖት አባቶች ሚና ሊጠናከር እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች በጋምቤላ ከተማ ከሃይማኖት አባቶች ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል ጥፋተኛ የተባሉ ግለሰቦች በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ Amele Demsew Apr 5, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል ጥፋተኛ የተባሉ ግለሰቦች በ10 ዓመት ጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ፡፡ አብዱልሽኩር ኢማም ፣ኮንስታብል ሙህዲን አማን እና አብዱልአዚዝ ራህመቶ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ሪ. የወንጀል ህግ አንቀጽ 32(1)…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ላይ የተፋሰስ ልማት ስራ ተከናውኗል Feven Bishaw Apr 5, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሶስት ወራት ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር በላይ በሆነ መሬት ላይ የተፋሰስ ልማት ስራ መከናወኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለፀ። ባለፉት ሶስት ወራት የተሰሩ የተፋሰስ ልማት ስነ-አካላዊ ስራ አፈፃፀምና የመጪው ክረምት የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በዲጂታል የፋይናንስ ስነ-ምህዳር እድገት እያስመዘገበች ነው – አቶ ማሞ ምህረቱ Tamrat Bishaw Apr 5, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዲጂታል የፋይናንስ ስነ-ምህዳር እድገት እያስመዘገበች ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ገለጹ። አፍሪካ ቢዝነስ ባወጣው የባንክ ገዥው ጽሁፍ፤ ሀገሪቱ በዲጂታል ፋይናንስ ስነ-ምህዳር እያስመዘገበች…
ስፓርት ደቡብ አፍሪካዊው እግር ኳስ ተጫዋች የመኪና ስርቆት በሚፈጽሙ ወንጀለኞች መገደሉ ተገለጸ Mikias Ayele Apr 5, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ አፍሪካ እና የካይዘር ችፍስ ተከላካይ መስመር እግር ኳስ ተጫዋች የሆነው ሉክ ፍሉርስ በጆሃንስበርግ ከተማ የመኪና ስርቆት በሚፈጽሙ ወንጀለኞች በጥይት ተመትቶ ህይወቱ ማለፉ ተገለጸ። ክለቡ እንዳስታወቀው÷ የ24 ዓመቱ ተከላካይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በትራፊክ አደጋ የ5 ሰዎች ሕይወት አለፈ Feven Bishaw Apr 5, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ በትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ፡፡ አደጋው በወረዳው ቢጣ ጨጋ ቀበሌ ዳራ አካባቢ ትናንት ከቀኑ 8፡30 ላይ መከሰቱን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና የዓለም ባንክ የ1 ነጥብ 72 ቢሊየን ዶላር የድጋፍና ብድር ስምምነት ተፈራረሙ Feven Bishaw Apr 5, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የ1 ነጥብ 72 ቢሊየን ዶላር የድጋፍ እና የብድር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የብድር እና የድጋፍ ስምምነቱ በኢትዮጵያ ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ የሚውሉ ስድስት ፕሮጀክቶችን ለመተገበር እንደሚውል ተገልጿል፡፡…