የአደረጃጀት ሪፎርሙ መንግሥት ዴሞክራሲን ማሳለጥ ግቡ መሆኑን ያሳያል- አቶ እንዳሻው ጣሰው
አዲስ በባ፣ ግንቦት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት ተግባራዊ ያደረገው የአደረጃጀት ሪፎርም ሰላም፣ ልማትና ዴሞክራሲን ማሳለጥ ዋነኛ ግቡ መሆኑን ያመላክታል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው ተናገሩ።
የምሥራቅ ጉራጌ የልማት፣ የምስረታና ኢንቨስትመንት…