Fana: At a Speed of Life!

ከተማ አስተዳደሮች የባለሀብቱን ፍላጎት የሚያሟላ አገልግሎት መስጠት ይኖርባቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምራች ዘርፍ የተሰማሩ ባለሀብቶች የሚያነሱትን ጥያቄ ለመመለስ እንደሚሰራ የአማራ ክልል ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የክልሉ ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ ሀላፊ አሕመዲን (ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች በደብረ ብርሀን ከተማ…

ግዙፉ የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ግንባታ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ መድረሱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግዙፉ የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ግንባታ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ መድረሱ ተገለፀ፡፡ ግንባታው በቀን 10 ሺህ ቶን ሲሚንቶ እንዲያመርት እቅድ ተይዞለት በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ ለሚ ከተማ ነው እየተገነባ የሚገኘው፡፡ የለሚ…

በቦሌ ክፍለ ከተማ ውሃ ባቆረ ጉድጓድ ውስጥ የ15 ዓመት ታዳጊ ህይወቱ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 በሉሰፈር እየተባለ በሚጠራ አካባቢ ተቆፍሮ ክፍቱን በተተወና ውሃ ባቆረ ጉድጓድ ውስጥ የ15 ዓመት ታዳጊ ዋና ለመዋኘት ገብቶ ህይወቱ ማለፉን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ፡፡…

ችግኞች እንዲጸድቁ በቅርበት መከታተልና መንከባከብ ያስፈልጋል – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተተከሉ ችግኞች እንዲጸድቁ በቅርበት መከታተልና መንከባከብ ያስፈልጋል ሲሉ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከሲዳማ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች ጋር በመሆን በሐዋሳ ከተማ ታቦር ተራራ ተገኝተው በክረምት…

በሻንጋይ ማራቶን አትሌት ስራነሽ ይርጋ ዳኜ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻንጋይ ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ስራነሽ ይርጋ ዳኜ አሸነፈች። አትሌቷ 2:21:28 በሆነ ሰዓት በመግባት ውድድሩን በቀዳሚነት አጠናቃለች። አትሌት ስራነሽ ይርጋ ዳኜን በመከተል ኬንያዊቷ አትሌት ሴሊ ቼፕየጎ ካፕቲች 2:21:55 በሆነ…

ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ328 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 328 ሚሊየን 478 ሺህ ብር ድጋፍ ተደርጓል። የክልሉ ሀብት ማሰባሰቢያና የክልሉን ፀጋዎች ማስተዋወቂያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ተካሂዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የክልሉ ከፍተኛ…

በመዲናዋ ሁሉም ክፍለ ከተሞች ህዝባዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሁሉም ክፍለ ከተሞች የጋራ ህዝባዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ ውይይቱ በ2015 በጀት ዓመት በተገኙ አበረታች ውጤቶች፣ ህዝቡን ተጠቃሚ ለማድረግ በከተማ አስተዳደሩ በተሰሩ ስራዎች እንዲሁም የተያዘው በጀት…

በመዲናዋ ተጨማሪ 67 የከተማ አውቶቡሶች ወደ ስራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባን የብዙሃን ትራንስፖርት አቅርቦት ለማሻሻል ተጨማሪ 67 የከተማ አውቶቡሶች ዛሬ ወደ ስራ ገብተዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ የአዲስ አበባን የብዙሃን ትራንስፖርት አቅርቦት…

የቻይናው ኤ አር ጄ 21 ጄትላይነር አውሮፕላን 10 ሚሊየን መንገደኞችን በማጓጓዝ ክብረወሰን አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የተሰራው ኤ አር ጄ 21 ጄትላይነር የመንገደኞች አውሮፕላን በሰባት ዓመት ውስጥ 10 ሚሊየን መንገደኞችን በማጓጓዝ ክብረወሰን አስመዝግቧል፡፡   ቻይና በራሷ የሰራችውና በፈረንጆቹ 2016 በሀገር ውስጥ በረራ ወደ ንግድ…

ተቋማት ጥራትን የሥራቸው ማዕከል ሊያደርጉ ይገባል – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ተቋማት ጥራትን የሥራቸው ማዕከል አድርገው ሊሰሩ እንደሚገባ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ጥሪ አቀረቡ። የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ያዘጋጀው 10ኛው ዙር አገር አቀፍ የጥራት ሽልማት ሥነ-ሥርዓት ዛሬ ማምሻውን በቤተ-መንግሥት…