Fana: At a Speed of Life!

የዓይን የሞራ ግርዶሽ መንስዔዎችና ህክምናው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዕይታ ከሚረዱ የዓይን ክፍሎች ውስጥ ሌንስ የሚባለው ክፍል ግርዶሽ ሲያጋጥመው የዓይን የሞራ ግርዶሽ ይባላል፡፡ የዓይን ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ሻምበል ኢንዶሎ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ ፥ የዓይን ሞራ ግርዶሽ በዓለም…

የብሪክስ ሀገራት ዳኞች ሴሚናር በቻይና እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከብሪክስ ሀገራት የተወጣጡ ዳኞችን ያካተት ሴሚናር በቻይና ቤጂንግ እየተካሄደ ነው፡፡ በሴሚናሩ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ፉአድ ኪያር የተመራ የሶስቱም የፌዴራል ፍ/ቤቶች ልዑክ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡ በመድረኩ…

በአማራ ክልል ሰላም እንዲሰፍን ከሕብረተሰቡ ጋር በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ"ዕዳ ወደ ምንዳ" በሚል ርዕስ 3ኛ ዙር ሥልጠና የወሰዱ የአማራ ክልል የጎንደር ቀጣና የመንግሥት አመራሮች በወቅታዊ የሰላም ጉዳዮችና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ተወያይተዋል፡፡ የውይይቱ ተሳታፊዎች ሌሎች አካባቢ ተንቀሳቅሰው የወሰዱት ሥልጠና ለቀጣይ…

የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከ220 ሚሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አትለቲክስ ፌዴሬሽን 27ኛ መደበኛ ጉባኤ ለ2016 ዓመት ከ220 ሚሊየን ብር በላይ በጀት በማፅደቅ ተጠናቀቀ። በጀቱ ለስልጠና እንዲሁም ለስፖርታዊ ውድድሮች ማካሄጃ ጭምር የሚውል መሆኑ ነው የተገለጸው። የወጣቶች የፕሮጀክት ስልጠና…

ፀረ-ሠላም ሃይሎች ለመከላከያ ሠራዊት እጃቸውን በሰላም እየሠጡ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በተለያዩ አካባቢዎች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ፀረ-ሠላም ሃይሎች እየተወሠደባቸው ባለው ጠንካራ እርምጃ በሠላም እጃቸውን እየሠጡ መሆኑን የመከላከያ ሰራዊት አስታውቋል፡፡ በቦታው ተገኝተው የሪፐብሊኩን ጥበቃ ሃይል ግዳጅ…

የኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራት ሽግግር ጉባዔ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራት ችግርን ለመፍታት በየደረጃው ያለው የፖለቲካ አመራር ቀዳሚ አጀንዳው አድርጎ ሊሰራበት እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ የኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራት ሽግግር የመጀመሪያው ጉባዔ ዛሬ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል። በጉባዔው…

በሙስና የተመዘበረ 9 ቢሊየን ብር ማስመለስ መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሙስና ወንጀልን በመከላከል ሒደት 9 ቢሊየን ብርና ከ4 ሚሊየን ካሬ ሜትር በላይ መሬት ማስመለስ መቻሉን የፌዴራል ሥነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ። በጠቅላይ ሚኒስተር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተቋቋመው የሙስና መከላከል ግብረ ኃይል…

ሃማስ 4 ወታደራዊ አመራሮች እንደተገደሉበት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃማስ በጦርነቱ አራት ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች እንደተገደሉበት አስታውቋል፡፡ የሃማስ ወታደራዊ ክንፍ አልቃሲም ብርጌድ ባወጣው መግለጫ ÷ በእስራኤልና ሃማስ ጦርነት አራት ከፍተኛ የሃማስ ወታደራዊ አመራሮች በጋዛ ሰርጥ መገደላቸውን አረጋግጧል፡፡…

ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ከሌተናል ጄኔራል አብዱልፈታህ አል ቡርሃን ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ዋና ጸሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ከሱዳን ሉዓላዊ ም/ ቤት ሊቀመንበር ሌ/ጄ አብዱልፈታህ አል ቡርሃን ጋር በጅቡቲ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ፥ በሱዳን ያለውን ችግር ለመፍታት ኢጋድ…

ለአጣዬ ሆስፒታል ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሒውማን ብርጂ የተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት ለአጣዬ ሆስፒታል ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የድርጅቱ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር አዳሙ አንለይ (ዶ/ር) ÷ድጋፉ በተደጋጋሚ ውደመት የደረሰበትን የአጣዬ ሆስፒታል…