Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል በለውጡ የተገኙ ውጤቶች ለማስቀጠል ያለመ ሰላማዊ ሰልፍ በመጪው ማክሰኞ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ''ለሰላማችን ዘብ እንቆማለን ለውጡን እናጸናለን'' በሚል መሪ ሀሳብ መጋቢት 24 ቀን 2016 ዓ.ም ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚደረግ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ አቶ ሀይሉ አዱኛ እንደገለጹት በክልሉ ሁሉም ዞኖች…

የተፎካካሪ ፓርቲ ተወካዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሁሉም የኢትዮጵያ አካባቢዎች የመጡ የተፎካካሪ ፓርቲ ተወካዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ ከጉብኝቱ በኋላም በአዲስ አበባ የተጀመረው የልማት ኮሪደር ዓላማ እና አሁን ያለበት ደረጃ ለተፎካካሪ ፓርቲ ተወካዮቹ ማብራሪያ ተሰጥቷል::…

በመጀመሪያው ዙር ከ74 ሺህ በላይ የ2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት መጥተዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ የሚኖሩ የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ጥሪን በመቀበል በመጀመሪያ ዙር ብቻ ከ74 ሺህ በላይ በውጭ የሚኖሩ የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገር ቤት መምጣታቸውን የኢትዮጰያ ዳያስፖራ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮ-ቴሌኮምን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ የኢትዮ ቴሌኮም የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው የተሰየሙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከቦርዱ አባላት ጋር ኢትዮ-ቴሌኮምን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በዓድዋ የድል መታሰቢያ የሚገኘውን ኤክስፒሪየንስ ማዕከል፣ የፕሪሚየም…

በአቶ አሻድሊ ሃሰን የተመራ ልዑክ የተለያዩ የግብርና ልማት ሥራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን የተመራ ልዑክ በሆሞሻና ኡራ ወረዳዎች የግብርና ልማት ሥራዎችን ጎብኝቷል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝታቸው በሆሞሻ ወረዳ ጉሙ ቀበሌ በአነስተኛ መሬት ላይ የተጀመረውን የአቮካዶ ምርት…

ዛሬ ምሽት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሳምንቱን ተጠባቂ ጨዋታ ያስተናግዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ምሽት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሳምንቱን ተጠባቂ ጨዋታ ያስተናግዳል። የሊጉ 30ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ቀጥለው ሲካሄዱ መሪዎቹ በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ደረጃን የያዙት ክለቦች የሚያካሂዱት ጨዋታ ይጠበቃል።…

በመዲናዋ የኮሪደር ልማት ቅርሶችን የመንከባከብና የመጠገን ስራ እየተከናወነ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የመልሶ ግንባታና ኮሪደር ልማት የሀገር ሃብትና ቅርሶችን የመጠበቅ የመንከባከብና የመጠገን ስራ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው እንደገለጹት፤…

ከቦሌ ካርጎ እስከ አቃቂ ድልድይ በመሰራት ላይ የሚገኘውን የልማት ስራ በማጠናቀቅ ለህዝብ ክፍት እናደርጋለን- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቦሌ ካርጎ እስከ አቃቂ ድልድይ በመሰራት ላይ የሚገኘውን የአረንጓዴ ልማት ስራ በአጭር ጊዜ ውስጥ በማጠናቀቅ ለህዝብ ክፍት እናደርጋለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ዛሬ ጠዋት…

የፋይናንስ ተቋማት አካታችና ደኅንነቱ የተጠበቀ የዲጂታል ፋይንስ አገልግሎት ላይ በትኩረት እንደሚሰሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አካታችና ደኅንነቱ የተጠበቀ የዲጂታል ፋይንስ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየሰሩ መሆኑን የፋይናንስ ተቋማት ገለጹ። የፋይናንስ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች÷ አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የኅብረተሰብ ክፍሎች በማካተት ረገድ ያለውን የፋይናንስ…

በኦሮሚያ ክልል የህዳሴ ግድብ ግንባታ የተጀመረበት 13ኛ ዓመትን አስመልክቶ የሩጫ ውድድር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ከተሞች ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የተጀመረበትን 13ኛ አመት አስመልክቶ የሩጫ ውድድሮች ተደርገዋል። ውድድሩ እየተደረገባቸው ከሚገኙ ከተሞች መካከል አሰላ፣ አዳማ ፣ ጅማ፣ ሻሸመኔ፣  ነቀምቴ፣ ማያና አምቦ…