Fana: At a Speed of Life!

አሜሪካ ለጋዛ የሰብዓዊ ድጋፍ መግባቱን ማረጋገጧን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለጋዛ የሰብዓዊ ድጋፍ ተሽከርካሪዎች በጊዜያዊ ተንሳፋፊ የተሸከርካሪ ማቆሚያ ሥፍራ በኩል መግባታቸውን አረጋግጫለሁ ስትል ገልጻለች፡፡ 2 ነጥብ 2 ሚሊየን የሚጠጉ ፍልስጤማውያን የምግብ፣ የመጠለያ እና ሌሎች እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸውም…

ዩኒቨርሲቲዎች ከተሰጣቸው ተልዕኮ አንጻር በውጤት የሚመዘኑበት አሰራር ሊዘረጋ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲዎች ከተሰጣቸው ተልዕኮና ቁልፍ የለውጥ አጀንዳዎች አንጻር በውጤት እየተለኩ የሚሄዱበት የአሰራር ሥርዓት እንደሚዘረጋ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ዴዔታ ኮራ ጡሽኔ በመቀሌ እየተካሄደ በሚገኘው የፕሬዚዳንቶች ፎረም…

ቄስ በላይ መኮንንን ጨምሮ በ5 ግለሰቦች ላይ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቄስ በላይ መኮንንን ጨምሮ በአምስት ግለሰቦች ላይ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል ክስ በመደበኛ ችሎት ተመሰረተባቸው። ክሱ የተመሰረተባቸው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ሲሆን÷ ተከሳሾቹም 1ኛ ቄስ በላይ…

አልጄሪያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አልጄሪያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሕዝብ ለሕዝብና ፓርላሜንታዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ማሳደግ እንደምትፈልግ ገለጸች። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጪ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሀገራቱ መካከል በሚመሰረተው የፓርላሜንታዊ ዲፕሎማሲ…

የአዳማ ሁናን ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታን ለማስጀመር ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት አምስት ዓመታት ግንባታው የዘገየውን የአዳማ ሁናን ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ ለማስጀመር የሚያስችል ውይይት ተካሄደ፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከቻይና ሁናን ግዛት ቻንግሻ ከተማ ከመጡ ከፍተኛ…

ሰሜን ኮሪያ የአጭር ርቀት ተወንጫፊ ሚሳኤሎች መተኮሷ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ በዛሬው እለት በምስራቅ የባህር ዳርቻዋ ላይ በርካታ የአጭር ርቀት ተወንጫፊ ሚሳኤሎች ወደ ባህር መተኮሷን የደቡብ ኮሪያ ወታደራዊ ኃይል አስታወቀ። የደቡብ ኮሪያ የጥምር ጦር ኃላፊዎች ሚሳኤሎቹ የተተኮሱት ከምስራቃዊ የባህር ጠረፍ…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 17 ውድድር ነገ አዳዲስ ነገሮችን አካትቶ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአስደናቂው 4ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍፃሜ ውድድር በኋላ እረፍት ላይ የቆየው ፋና ላምሮት የባለተሰጥኦ ድምፃውያን ውድድር ነገ በአዳዲስ ነገሮች በምዕራፍ 17 ውድድሩ ይመለሳል። ባለፉት ሁለት ሣምንታት 16ቱ ተወዳዳሪዎች ዳኞች…

ኦንላይን የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት አሰጣጥ ሽፋን 91 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦንላይን የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት አሰጣጥ ሽፋን 91 በመቶ መድረሱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ ገለጹ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የዘርፉን የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈፃጸም እየገመገመ ነው፡፡ አቶ…

ወጣቱን ይዘን ለኢትዮጵያ ብልጽግና እንሠራለን – አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቱን ኃይል ከጎናችን አሠልፈን ለኢትዮጵያ ብልጽግና እንሠራለን ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ ምክትል ርዕሰ መሥተዳድሩ ከሀድያ ዞን የተለያዩ መዋቅሮች ከተውጣጡ ከ1 ሺህ በላይ ወጣቶች ጋር…

በአማራ ክልል 20 ሺህ ሔክታር አሲዳማ አፈር ለማከም እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት 20 ሺህ ሔክታር አሲዳማ አፈር ለማከም እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ ቃልኪዳን ሽፈራው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ በክልሉ 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ሔክታር መሬት አሲዳማ…