በማሌዢያ የሚኖሩ ሩሲያውያን በሀገራቸው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ድምጽ ድምጽ እየሰጡ መሆኑ ተነገረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማሌዢያ የሚኖሩ ሩሲያውያን በሀገራቸው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ድምጽ ድምጽ እየሰጡ መሆናቸውን በማሌዢያ የሩሲያ አምባሳደር ኔይል ላቲፖቭ ገለጹ።
በፈረንጆቹ ከመጋቢት 15 እስከ 17 ቀን 2014 እየተካሄደ ባለው የሩሲያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከሀገሪቱ ውጪ…