Fana: At a Speed of Life!

የቻይና ኢንዱስትሪና ንግድ ፌዴሬሽን በኢትዮጵያ በግብርና ዘርፍ መሰማራት እንደሚፈልግ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የኢንዱስትሪ እና ንግድ ፌዴሬሽን በኢትዮጵያ በብረት እና ግብርና ኢንቨስትመንት ዘርፎች የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው አስታውቋል፡፡ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሚ÷ከ17 የቻይና ኢንተርፕራይዞች ከተወጣጡ የቻይና የኢንዱስትሪ እና…

ኮሚሽኑ በሶማሌ ክልል የተባባሪ አካላትና ተሳታፊዎች ልየታ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሶማሌ ክልል የተባባሪ አካላት እና ተሳታፊዎች ልየታ ስራ ጀምሯል። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አምባሳደር መሀሙድ ድሪር÷ ኮሚሽኑ ለጀመራቸው ስራዎች ስኬታማነት በሶማሌ ክልል የተባባሪ አካላት እና የተሳታፊዎች ልየታ በይፋ…

በዲፕሎማሲያዊ እንቅስቃሴ ውስጥ ዓለም አቀፉን ፖለቲካዊ አሰላለፍ ማጤን እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በምታደርጋቸው ዲፕሎማሲያዊ እንቅስቃሴዎች የዓለም አቀፉን የፖለቲካዊ አሰላለፍ ሂደት መሠረት ያደረገ ዝግጅት እንደሚያሥፈልጋት የዘርፉ ምሁራን አስገነዘቡ፡፡ ኢትዮጵያ ዘላቂ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስጠበቅ በጥናት ላይ የተመሰረተ የጋራ ሐሳብ መያዝ…

የዓየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሴቶችን ውሳኔ ሰጭነት ማሳደግ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሴቶችን ውሳኔ ሰጭነት ማሳደግ ላይ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ ገለጹ፡፡ በመጪው የፈረንጆቹ ታሕሣሥ ወር በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች በሚካሄደውን 28ኛው…

ኢትዮጵያና ቻይና በትምህርት ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከቻይና የትምህርት ሚኒስትር ሁዋይ ጂንፔንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷ በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ባለው የሁለትዮሽ የትምህርት ትብብር ላይ በስፋት መክረዋል፡፡ ሀገራቱ በትምህረት ዘርፍ…

በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ፍሰትን ማበረታት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዋሥትና ኤጀንሲ ም/ፕሬዚዳንት ጁነዲን ከማል ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ፍሰትን ማበረታታት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ በትኩረት መክረዋል፡፡…

ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ ስለሚኖር የደረሱ ሰብሎችን ፈጥኖ መሰብሰብ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪዎቹ 10 ቀናት በመካከለኛው፣ በምስራቅ እና በሰሜን ምዕራብ የሀገሪቱ አካባቢዎች ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ ስለሚኖር የደረሱ ሰብሎችን ፈጥኖ መሰብሰብ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ፡፡ በጋ ሁለተኛ የዝናብ ወቅታቸው በሆኑት…

በአብዛኞቹ አካባቢዎች የጸጥታ ሁኔታው በመሻሻሉ የሕዝብ አገልግሎት መጀመሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት እስካሁን ያከናውናቸውን ተግባራት ገምግሟል፡፡ በዚህ ወቅትም ሕዝቡ ለጸጥታ ሥራው ተባባሪ የሚሆን ከሆነና ሰላሙ ወደነበረበት ከተመለሰ አዋጁ ከተያዘለት ጊዜ ቀድሞ የሚጠናቀቅበት እድል እንዳለ ተመላክቷል፡፡…

ጠላቶቻችን እርስ በርስ ለማጋጨት የሚያደርጉትን ሴራ ማክሸፍ ያስፈልጋል- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውስጥና የውጭ ጠላቶቻችን እርስ በርስ ለማጋጨት የሚያደርጉትን ሴራ ማክሸፍ እና የተሠለፉበትን ሠራዊቱን የማጥላላት የውሸት ዘመቻ መመከት እንደሚገባ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ የመከላከያ ሠራዊት የክብር…

በአማራ ክልል የተፈጠረውን አንፃራዊ ሰላም ዘላቂነት የሚያረጋግጥ ስራ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልልን ወቅታዊ ሁኔታ የገመገመና በቀጣይ አቅጣጫ ላይ የመከረ መድረክ በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ሚኒስትር መለሰ ዓለሙን ጨምሮ የፌዴራል፣ የአማራ ክልልና የባህር ዳር ከተማ አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡…