Fana: At a Speed of Life!

ከሀዋሳ አዲስ አበባ በሚበር አውሮፕላን ጭስ ቢታይም መንገደኞች ደህንነታቸው እንደተጠበቀ ወርደዋል – አየር መንገዱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሀዋሳ አዲስ አበባ በሚበር አውሮፕላን ጭስ ቢታይም መንገደኞች ደህንነታቸው እንደተጠበቀ መውረዳቸውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል፡፡ የበረራ ቁጥር ኢቲ 154 ዛሬ ከሀዋሳ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ እያለ አውሮፕላኑ ውስጥ ጭስ ታይቷል።…

የከርሰ ምድር ውሃ ሃብቶቻችን በጋራ የመልማታችን ማሳያ ሊሆኑ ይገባል – ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከርሰ ምድር ውሃ ሃብቶቻችን በጋራ የመልማታችን ማሳያ ሊሆኑ ይገባል ሲሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት ኢጋድ አባል ሀገራት የድንበር ተሻጋሪ ከርሰ ምድር ውሃ ሀብቶቻቸውን…

የኒውክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ማዕከል ለመገንባት እየተሰራ ነው- በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኒውክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ማዕከል ለመገንባት እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 25ኛ መደበኛ ስብሰባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርን…

በጎርፍ ጉዳት ለደረሰባቸው ኬንያውያን አስቸኳይ ድጋፍ ሊቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ በናይሮቢ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው እያንዳንዱ ቤተሰብ የአስቸይ ጊዜ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያቀርቡ የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ የጎርፍ አደጋ የደረሰባቸውን አካባቢዎች የጎበኙ ሲሆን በዚሁ…

በሐረሪ ክልል የውጭ ሀገር ጎብኚዎች ቁጥር መጨመሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የሚገኙ የመስህብ ሥፍራዎችን የሚጎበኙ የውጭ ሀገር ጎብኚዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ቅርስ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ አቶ ተወለዳ አብዶሽ እንደገለጹት ፥ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በክልሉ የሚገኙ የመስህብ…

ቀዳሚ አጀንዳችን ሕግን በማስከበር የልማት እንቅስቃሴን ማስቀጠል ነው – አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ቀዳሚ አጀንዳ ሕግን በማስከበር የልማት እንቅስቃሴዎችን ቀጣይነት ማረጋገጥ ነው ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተከናወኑ የሰላምና ጸጥታ ሥራዎች የግምገማ…

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የሀገር በቀል ኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም ማሳደጉን ርዕሳነ መሥተዳድሮች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የሀገር በቀል አነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም ማሳደጉን የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መሥተዳድሮች ገለጹ፡፡ ንቅናቄው ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን ለመተካት፣ ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶችን በጥራትና በብዛት…

የ“ጽዱ ኢትዮጵያ” ንቅናቄ አካል የሆነው የጽዱ ጤና ተቋማት ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረው የ“ጽዱ ኢትዮጵያ” ንቅናቄ አካል የሆነው የጽዱ ጤና ተቋማት ንቅናቄ ዛሬ ተጀምሯል፡፡ ጤና ሚኒስቴር በሀገር አቀፍ ደረጃ የአካባቢ ጽዳትና…

ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ሂደት አስፈላጊውን ድጋፍ እናደርጋለን – ከንቲባ ከድር ጁሃር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ሂደት ስኬታማነት አስፈላጊውን ድጋፍና ትብብር እንደሚያደርጉ የድሬዳዋ አሥተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ገለጹ። ኮሚሽኑ የተዛነፉ ትርክቶችና ስብራቶችን ለማንፃት እና ብሔራዊ መግባባት ለመፍጠር የጀመራቸው…

የኮሪደር ልማት ሥራውን በፍጥነት አጠናቅቆ ለሕዝብ ክፍት ለማድረግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት ሥራ ከክረምት በፊት በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ክፍት ለማድረግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የከተማዋ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይ ገለጹ። የኮሪደር ልማት ግንባታ አፈጻጸም በጥሩ…