Fana: At a Speed of Life!

በማሌዢያ የሚኖሩ ሩሲያውያን በሀገራቸው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ድምጽ ድምጽ እየሰጡ መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማሌዢያ የሚኖሩ ሩሲያውያን በሀገራቸው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ድምጽ ድምጽ እየሰጡ መሆናቸውን በማሌዢያ የሩሲያ አምባሳደር ኔይል ላቲፖቭ ገለጹ። በፈረንጆቹ ከመጋቢት 15 እስከ 17 ቀን 2014 እየተካሄደ ባለው የሩሲያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከሀገሪቱ ውጪ…

የንግድ ባንክ ቅርንጫፎች አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች በሲስተም ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን አገልግሎቶት መስጠት መጀመራቸው ተገልጿል፡፡ ባንኩ በሲስተም ችግር ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የቅርንጫፎች አገልግሎት የጀመረ መሆኑን  ለደንበኞቹ  አስታውቋል፡፡ የባንኩ…

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የአጀንዳ አሰባሰብ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ላይ ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በአጀንዳ አሰባሰብ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው። በውይይት ማስጀመሪያ መርሃ-ግብሩ ላይ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ፤ ሀገራዊ ምክክር መግባባት…

ህዝባዊ መድረኮች በመረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ ለመስጠትና ለግጭት አፈታት አስተዋፅኦ ያደርጋሉ- ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝባዊ መድረኮች በመረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ ለመስጠት፣ የተለያዩ ፍላጎቶችን ለማጣጣም እና ለግጭት አፈታት አስተዋፅኦ ማድረግ ይችላሉ ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን 202 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ7ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 202 ተማሪዎች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ አስመርቋል፡፡ ተመራቂዎቹ 65 የሕክምና ዶክተሮች፣ 49 ስፔሻሊስት ሐኪሞችና 88 በህብረተሰብ ጤና ሳይንስ የሰለጠኑ መሆናቸው ተገልጿል።…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የተማሪዎች ውጤት ማሻሻል ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርት ዘርፍ የሚታየውን ስብራት ለመጠገንና የተማሪዎች ውጤት ለማሻሻል በቁርጠኝነት መስራትን ይጠይቃል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር (ዶ/ር፣ ኢ/ር) ነጋሽ ዋጌሾ ገለጹ፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ''የመምህራንና…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሲስተም ምክንያት የተቋረጡ አገልግሎቶችን ለማስጀመር ጥረት እያደረገ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሲስተም ችግር ምክንያት በባንኩ የተቋረጡ አገልግሎቶችን ለማስጀመር ከፍተኛ ርብርብ እያደረገ መሆኑን አስታውቋል። በቅርንጫፎች፣ በኢንተርኔት ባንኪንግ፣ በሞባይል ባንኪንግ እንዲሁም በሲቢኢ ብር የአገልግሎት መቋረጥ ማጋጠሙን…

ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከቢል ኤንድ ሚሊንዳ ጌትስ ፋውዴሽን ልዑካን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ከቢል ኤንድ ሚሊንዳ ጌትስ ፋውዴሽን ልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ የጤና ሚኒስትሯ በዚሁ ወቅት÷ በተቋማቱ መካከል ያለው ትብብር ለዘርፉ ትልቅ እድል እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ ሴቶችን በማብቃት ሂደት በጋራ…

ለዚህ ስኬት አብራችሁን ለሰራችሁ እና ለደገፋችሁን ሁሉ ልባዊ ምስጋናዬ ይድረሳችሁ- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዚህ ስኬት አብራችሁን ለሰራችሁ እና ለደገፋችሁን ሁሉ ልባዊ ምስጋናዬ ይድረሳችሁ ሲሉ የአፍሪካ የዓመቱ ምርጥ መሪ ሽልማትን ያሸነፉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ከንቲባዋ መቀመጫውን በእንግሊዝ ያደረገዉ እና…