Fana: At a Speed of Life!

ኔፓል ቲክቶክን ልታግድ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኔፓል በህብረተሰቡ ማኅበራዊ መሥተጋብር ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እያሳደረ ነው ያለችውን ‘ቲክቶክ’ የማህበራዊ ትሥሥር ገፅ አማራጭ ልታግድ መሆኗ ተሰማ፡፡ እንደ ገልፍ ቱዴይ ዘገባ፤ ኔፓል የቻይናውን ታዋቂ የማኅበራዊ ትሥሥር ገፅ በይፋ ልታግድ መሆኗን…

ቢሮው ከ33 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከ33 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው የሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ እያካሄደ ሲሆን÷በበጀት ዓመቱ እንደ ከተማ 140 ነጥብ 29 ቢሊየን ብር ገቢ…

አቶ መላኩ አለበል በሐዋሳ ከተማ የተለያዩ ኢንዱስትሪዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በሲዳማ ክልል ሐዋሳ ከተማ የተለያዩ ኢንዱስትሪዎችን ጎበኙ፡፡ አቶ መላኩ አለበል በጉብኝታቸው ድግስ የአዮዲን ጨው ማምረቻን፣ያሬድ ኢንጂነሪንግን፣ “ሱፐር ኦቫ እና ታቦር ሴራሚክስ” ኢንዱስትሪዎችን ተዘዋውረው…

የኖርዲክ ብላክ የሙዚቃና ቴአትር ቡድን አባላት ስራዎቻቸውን በኢትዮጵያ ሊያቀርቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 28 አባላትን የያዘው የኖርዲክ ብላክ የሙዚቃና የቴአትር ቡድን በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ገብቷል። ለልዑካኑ ቡድኑ የቱሪዝም ሚኒስቴር አቀባበል ያደረገላቸው ሲሆን ሚኒስትሯ ናሲሴ ጫሊ በዚህ ወቅት፥ የቡድኑ አባላትና አርቲስቶች ወደ ኢትዮጵያ…

የሰሞኑ ጉንፋን መሰል ህመምና ጥንቃቄዎቹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰሞኑ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተከሰተው ጉንፋን መሰል ህመም በስፋት እየተዛመተ ይገኛል፡፡ በቅርቡ የተከሰተውን ጉንፋን መሰል ህመምና ሊወሰዱ የሚገባቸውን ጥንቃቄዎች አስመልክቶ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በኢትዮጵያ…

የሀዋሳ ከተማ ለህዳሴ ግድብ ዋንጫ 27 ሚሊየን ብር መሰብሰቡ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የገቢ ማሰባሰቢያ መድረክ በሲዳማ ብሔራዊ ክልል በሐዋሳ ከተማ ዛሬ ተካሄዷል። የግድቡ ዋንጫ በከተማዋ በነበረው የሶስት ቀናት የገቢ ማሰባሰቢያ ቆይታ 27 ሚሊየን ብር ማሰባሰብ መቻሉን የሐዋሳ ከተማ…

የግልገል በለስ-ድኋንዝ ባጉና-ድባጤ መንገድ ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጸጥታ ችግር ለዓመታት ተቋርጦ የቆየው የግልገል በለስ-ድኋንዝ ባጉና-ድባጤ መንገድ ዳግም አገልግሎት መስጠት መጀመሩን የመተከል ዞን አስታውቋል፡፡ መንገዱ በማንዱራ ወረዳ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የጉህዴን ታጣቂዎች የሰላም ስምምነት ማድረጋቸውን ተከትሎ…

አትሌት ትዕግስት በዓመቱ ምርጥ አትሌት ምርጫ የመጨረሻዎቹ ዕጩዎች ውስጥ ተካተተች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች ማራቶን የክብረ ወሰን ባለቤቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በዓመቱ ምርጥ አትሌት ምርጫ የመጨረሻዎቹ አምስት ዕጩዎች ውስጥ ተካትታለች፡፡ በዓመቱ ምርጥ አትሌት ሽልማት ዘርፍ ቀደም ሲል 11 ዕጩዎች ለምርጫ የቀረቡ ሲሆን÷የዓለም አትሌቲክስ ዛሬ…

አምባሳደር ባጫ በኬንያ ብሔራዊ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ባጫ ደበሌ በሀገሪቱ ብሔራዊ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ በመሳተፍ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡ የኬንያ ብሔራዊ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ተነሳሽነት የተጀመረ ሲሆን በኬንያ…

በሳይበር ምህዳሩ ላይ አቅሙን ያልገነባ ሀገር የሳይበር ደህንነቱን ማስጠበቅ እንደማይችል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለንበት የዓለም ነባራዊ ሁኔታ በሳይበር ምህዳሩ ላይ ሁለንተናዊ አቅሙን ያልገነባ ሀገር የሳይበር ደህንነቱንና ሉዓላዊነቱን ማስጠበቅ እንደማይችል የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ገለጸ፡፡ ኢመደአ በኢትዮጵያ ከማልታ ኤምባሲ ጋር…