Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከቻይና ኤምባሲ ጋር ስምምነት ፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱ በተፈረመበት ወቅት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) እና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣን ዢዋን…

ዋልያዎቹ በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የሚያደርጓቸውን የሜዳ ጨዋታዎች ሞሮኮ ላይ ያከናውናሉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የሚያደርጋቸውን ሁለት የሜዳ ጨዋታዎች ሞሮኮ ላይ እንደሚያከናውኑ ተገለፀ፡፡ የመጀመሪያው ጨዋታ ከሴራሊዮን ጋር ኅዳር 5 ቀን 2016 ዓ.ም እና ሁለተኛው ጨዋታ ከቡርኪና ፋሶ ጋር…

ርዋንዳ ለሁሉም አፍሪካውያን ከቪዛ ነፃ የጉዞ ፈቃድ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ርዋንዳ ለሁሉም አፍሪካውያን ከቪዛ ነፃ የጉዞ ፈቃድ ይፋ አድርጋለች። እንደ አውሮፓ የሼንገን ዞን የሰዎችን በነፃነት መንቀሳቀስ እና መገበያየት ለማሳደግ አህጉሪቱ የያዘችውን ዓላማ ተከትሎ ርዋንዳ አፍሪካውያን ያለ ቪዛ ወደ ሀገሯ…

አሰልጣኝ ገብረ መድህን ሃይሌ የዋልያዎቹ ዋና አሰልጣኝ በመሆን ሥምምነት ፈጸሙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሰልጣኝ ገብረ መድህን ሃይሌ የኢትዮጵያ ወንዶች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆነው ተሾመዋል። አሰልጣኝ ገብረ መድህን በዛሬው ዕለት የብሄራዊ ቡድኑ ዋና አሰልጣኝነት ሥምምነት መፈጸማቸውን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የግብርና ሥራዎች ማስጀመሪያ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ የ2016 ዓ.ም የግብርና ተግባራት ማስጀመሪያ የንቅናቄ መድረክ በዲላ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ ላይ÷ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ በብልጽግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ ጽሕፈት…

500 ሺህ ሰዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የውሃና አካባቢ ንጽህና ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ) በኢትዮጵያ 500 ሺህ ሰዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የውሃና አካባቢ ንጽህና ፕሮጀክት ይፋ አደረገ፡፡ በኢትዮጵያ ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የሚተገበረው ፕሮጀክቱ÷ 500 ሺህ ኢትዮጵያውያንን…

ኢትዮጵያ የሰብዓዊ ድጋፍ ፍላጎቷን በራስ ሀገራዊ እቅም ለመሸፈን የተቀናጀ ርብርብ ያስፈልጋል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ለሰብዓዊ ድጋፍ ፍላጎት ለተዳረጉ ወገኖች ኢትዮጵያ በራሷ አቅም ምላሽ የመስጠት እቅም እንድትፈጥር የተቀናጀ ርብርብ እንደሚያስፈልግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። ብሔራዊ የአደጋ…

የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና በሙሉ ዐቅሙ ሥራ መጀመር የሚያስችል ቁመና ላይ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና በሙሉ ዐቅሙ ሥራ ለመጀመር በሚያስችል ቁመና ላይ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ቀጣናው የሎጂስቲክስ፣ የንግድ እና ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ እንዲሁም ተጨማሪ የኢንቨስትመንት ዘርፎችን ለማስተናገድ የሚችልበት ቁመና ላይ እንደሚገኝ…

አሜሪካ ኩባ ላይ የጣለችውን የንግድ ማዕቀብ እንድታነሳ ተመድ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ኩባ ላይ የጣለችውን ለአሥርት ዓመታት ያኅል የዘለቀ የንግድ ማዕቀብ እንድታነሳ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለ31ኛ ጊዜ ጠየቀ፡፡ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ጠቅላላ ጉባዔውን በትናንትናው ዕለት አካሂዷል፡፡ ጉባዔው ኩባ…

ሆላ ሀውሲንግ ሶሉሽንስ ሪል እስቴት ከ8 ሚሊየን ብር ባልበለጠ ዋጋ ዘመናዊ ቤቶችን መገንባት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሆላ ሀውሲንግ ሶሉሽንስ የተሰኘው የሪልእስቴት ኩባንያ ከ8 ሚሊየን ብር ባልበለጠ ዋጋ ዘመናዊ ቤቶችን መገንባት መጀመሩን አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ ቦርድ ሊቀመንበር አቶ ነብዩ ዳንኤል÷ ኩባንያው በአዲስ አበባ ከተማ በሜክሲኮ፣ ጎተራ፣…