Fana: At a Speed of Life!

የሸዋል ዒድ በዓል የህዝቦችን አብሮነትና ወንድማማችነት እያጠናከረ ይገኛል- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ቅርስ የሆነው የሸዋል ዒድ በዓል የህዝቦችን አብሮነት እያጠናከረ መሆኑን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ የሸዋል ዒድ በዓል በአዲስ አበባ በተለያዩ ኩነቶች በድምቀት ተከብሮ ውሏል። በዓሉ…

በኦሮሚያ ክልል 6 ነጥብ 2 ሚሊየን ተማሪዎች የት/ቤት ምገባ ተጠቃሚ ሆነዋል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁኑ ወቅት በኦሮሚያ ክልል 6 ነጥብ 2 ሚሊየን ተማሪዎች የትምህርት ቤት ምገባ መርሐ ግብር ተጠቃሚ መሆናቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ። ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በ”ፅዱ ጎዳና ኑሮ በጤና” የዲጂታል ቴሌቶን የተሳተፉ አካላትን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ዛሬ በ”ፅዱ ጎዳና ኑሮ በጤና” የዲጂታል ቴሌቶን ተሳትፎ ላደረጉ አካላት ሁሉ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷” ዛሬ የ”ፅዱ ጎዳና ኑሮ በጤና” የዲጂታል…

የደሴ ከተማ የልማት ሥራዎች በችግር ውስጥ ሆኖ አመርቂ ሥራ መሥራት እንደሚቻል ያሳያሉ – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ የልማት ሥራዎች በችግር ውስጥ ሆኖ አመርቂ ሥራ መሥራት እንደሚቻል ያሳያሉ ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማእከል ሀላፊ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን…

የብልፅግና ፓርቲ የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ የስራ አፈፃፀም ግምገማ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የብልፅግና ፓርቲ የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ የዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተጠናቋል። በማጠቃለያ መርሐ ግብሩ የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ ሰማ ጥሩነህ…

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ ደሴ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ የልማት ስራዎችን ለመመልከት ደሴ ከተማ ገብቷል። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራው ልዑክ በከተማዋ በሚኖረዉ ቆይታ ትልልቅ የልማት ስራዎችን ተመልክቶ ለተጨማሪ ልማት ግብዓት የሚኾኑ…

“ጽዱ ጎዳና – ኑሮ በጤና” የከተማ ውበትን በመጨመር ጤናማ አካባቢን የሚፈጥር ነው -ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ተግባር ነዋሪዎችን በሚያሳፍር መልኩ በየመንገዱ ከመፀዳዳት ይልቅ፣ የከተማ ውበትን በሚጨምር መልኩ ጤናማ አካባቢን ለመፍጠር የሚያስችል ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ…

የ“ጽዱ ጎዳና – ኑሮ በጤና” ንቅናቄን በርካቶች እየተቀላቀሉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ መፀዳጃ ቤቶችን በመገንባት ክብርን ጠብቆ የመፀዳዳት ባህልን ለማዳበር በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ የሆነውን የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ንቅናቄን በርካቶች እየተቀላቀሉ ነው። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና…

በኦሮሚያ ክልል ከ500 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር ለአርሶ አደሩ እየተሰራጨ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከ500 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር ተመርቶ ለአርሶ አደሩ እየተሰራጨ መሆኑን የክልሉ ምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ አስታወቀ። ምርታማነታቸው ከፍተኛ የሆኑና በሽታን መቋቋም የሚችሉ ከ20 በላይ የሰብል ዓይነቶች ምርጥ ዘር እያመረተ…

የምጣኔ ሃብት ምሁሩ ዘመዴነህ ንጋቱ ‘ጽዱ ኢትዮጵያ’ ንቅናቄን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምጣኔ ሃብት ምሁሩ ዘመዴነህ ንጋቱ ‘ጽዱ ኢትዮጵያ’ ንቅናቄን መቀላቀላቸውን አስታወቁ። የምጣኔ ሃብት ምሁሩ ዘመዴነህ ንጋቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ የሆነው “ጽዱ ጎዳና-…