Fana: At a Speed of Life!

የዴንማርክ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዴንማርክ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ላረስ ሎኬ ራስሙሰን የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎብኝተዋል፡፡ ሚኒስትር ላረስ ሎኬ ራስሙሰን ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ጋር በመሆን ፓርኩን መጎብኘታቸውን ከኢንዱስትሪ…

መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት በውጪ ሀገራት የነበሩ 180 ሺህ ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከልና የሚያስከትለውን ተፅዕኖ ለመቀነስ የሚያስችል የንቅናቄ መድረክ በመቀሌ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። መድረኩ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከልና ተመላሾችን መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል ህብረት ለመፍጠር ያለመ ነው…

ኢትዮ ኸልዝ አውደ ርዕይና ጉባኤ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 8ኛው ኢትዮ ኸልዝ አውደ ርዕይ እና ጉባኤ በአዲስ አበባ ተከፍቷል፡፡ በአውደ ርዕይ እና ጉባኤው መክፈቻ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አየለ ተሾመ፣ ከፍተኛ የዘርፉ የስራ ሃላፊዎች፣ አምባሳደሮች፣ የሕክምና ባለሙያዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው…

የመኖሪያ ቤት ለመገንባት በመንግስት መዋቅር ውስጥ የሚገኙ መምህራን በማህበር መደራጀት ይጀምራሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የመኖሪያ ቤት ለመገንባት በመንግስት መዋቅር ውስጥ የሚገኙ መምህራን፣ የትምህርት አመራርና የትምህርት ባለሙያዎች ከነገ ጀምሮ በማህበር መደራጀት ይጀምራሉ ተባለ። መምህራንን በሕብረት ሥራ ማህበራት በማደራጀት የጋራ መኖሪያ ቤት…

በአማራ ክልል ከ10 ሺህ 500 በላይ ታጣቂዎች የተሃድሶ ስልጠና ወስደው ማህበረሰቡን ተቀላቅለዋል- ኮማንድ ፖስቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል መንግስት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ ተቀብለው የተመለሱ ከ10 ሺህ 500 በላይ ታጣቂዎች የተሃድሶ ስልጠና ወስደው ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀላቸውን የክልሉ ኮማንድ ፖስት አስታወቀ፡፡ በምክትል ርዕስ መስተዳደር ማዕረግ የክልሉ የሰላምና ጸጥታ…

ከ40 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅግጅጋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 40 ሚሊየን 125 ሺህ ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢ ኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ። በሶማሊ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን እና በጅግጅጋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በተደረገ የመረጃ ቅብብሎሽ እና የክትትል ሥራ የካቲት 26…

የዓድዋ ድል በዓል በደቡብ አፍሪካና ፓኪስታን በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል በደቡብ አፍሪካ እና ፓኪስታን በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት ተከብሯል፡፡ በፕሪቶሪያ ከተማ በተከበረው የዓድዋ ድል በዓል በደቡብ አፍሪካ የተወከሉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች፣ ዓለም አቀፍ ድርጅት ተወካዮች እንዲሁም…

በቀጣናው ድንበር ተሻጋሪ የሆኑ ወንጀሎችን መከላከልና መቆጣጠር መቻሉ ተገጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና አባል ሀገራት የፖሊስ ለፖሊስ ግንኙነትና ትብብርን በማጠናከራቸው ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን መከላከልና መቆጣጠር መቻሉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገለጸ፡፡ በፌደራል ፖሊስ ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሸነር…

የገመድ ላይ ተንጠልጣይ የህዝብ ትራንስፖርት ተግባራዊ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦቪድ ግሩፕ የትራንስፖርት ችግርን መፍታት የሚያስችል የኬብል ካር (በገመድ ላይ ተንጠልጣይ የህዝብ ትራንስፖርት) ቴክኖሎጂ ተግባራዊ ሊያደርግ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዮናስ ታደሰ ፥ ኦቪድ ግሩፕ በቴክኖሎጂ የታገዙ ዘመናዊ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ ከሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ዛሬ በአዲስ አበባ ከሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠ/ሚ ዐቢይ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳሉት ÷ "መዲናችን ከከተማ መስፋፋት ጋር የሚመጣ…