Fana: At a Speed of Life!

በትራፊክ አደጋ የ7 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን ሰዮ ወረዳ አላኩ አቦ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሰባት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ በተጨማሪም በ10 ሰዎች ላይ ከባድ እና በአራት ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን የዞኑ ኮሙኒኬሽን መምሪያ መረጃ…

9 ተማሪዎች በሁዋዌ ክፍለ አህጉራዊ የአይሲቲ ውድድር ኢትዮጵያን በመወከል ቱኒዚያ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠኝ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በ8ኛው የሁዋዌ ክፍለ አህጉራዊ የአይሲቲ ውድድር ላይ ለመሳተፍ ኢትዮጵያን ወክለው ቱኒዚያ ገብተዋል፡፡ ተማሪዎቹ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ ከጅማ፣ ከሐሮማያ እና አርባምንጭ ዩኒቨርስቲዎች የተገኙ ሲሆኑ…

የዛምቢያ ከፍተኛ ወታደራዊ ልዑካን ቡድን በመከላከያ ዋር ኮሌጅ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛምቢያ ምክትል ኢታማዦር ሹም ሜጄር ጀኔራል ጂኦፍር ቾንጎ የተመራ የልዑካን ቡድን የመከላከያ ዋር ኮሌጅ አጠቃላይ የትምህትና የመሠረተ ልማት እንቅስቃሴን የዳሰሰ ጉብኝት አድርገዋል። ጉብኝቱ በሁለቱ ወንድማማች ህዝቦች መካከል ያለውን ሁለንተናዊ…

ኢመደአና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በትብብር ለመስራት ስምምነት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጋር የኮርት ሲስተምን ማዘመን የሚስያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል። በስምምነቱ ወቅት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምህረት÷ በፍርድ ቤቶች…

ኢትዮጵያ ለስደተኞች የዲጂታል መታወቂያ መስጠት ጀመረች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ዛሬ ለስደተኞች የዲጂታል መታወቂያ መስጠት መጀመሯን የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ጠይባ ሐሰን አስታወቁ፡፡   የዲጂታል መታወቂያ መስጠት መጀመሩም ስደተኞች በብሔራዊ ሥርዓት እንዲካተቱ እንደሚያስችል…

የታክስ አስተዳደርን ማሻሻልና የክልሎችን ገቢ አሰባሰብ አቅም ማሳደግ የቀጣይ ትኩረት ይሆናል – ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የታክስ አስተዳደርን ማሻሻልና የክልሎችን ገቢ አሰባሰብ አቅም ማሳደግ የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫ እንደሚሆን የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ አመለከቱ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የበጀት ዓመቱ…

1 ሺህ 536 አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች የማምረት ሥራ መጀመራቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት 1 ሺህ 536 አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች የማምረት ሥራ መጀመራቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2016 የሁለተኛው ሩብ…

በህዝቡ ስቃይ የሚሰራ የትኛውም ፖለቲካ ውጤቱ ምንም መሆኑን መረዳት ይገባል – የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝቡ ስቃይ የሚሰራ የትኛውም ፖለቲካ ውጤቱ ምንም መሆኑን መረዳት ይገባል ሲል የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ፅንፈኛው ቡድን አሁን ደግሞ ክልሉን ወደ ጨለማ ለመክተት አልሞ እየሰራ ይገኛል ሲልም አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ በወቅታዊ…

ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ የመዲናዋ ነዋሪዎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡   ለበርካታ ዓመታት ቆሻሻ መጣያ የነበረው ይህ ቦታ በዚህ ልክ ተለውጦ በማየታቸው መደሰታቸውንም ነዋሪዎቹ ገልጸዋል፡፡…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ማውን ከተማ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቦትስዋና ማውን ከተማ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ። አየር መንገዱ በረራውን ሰኔ 3 ቀን 2016 ዓ.ም የሚጀመር መሆኑን የገለፀ ሲሆን በሳምንት ሶስት ቀን ወደ ከተማዋ በረራ እንደሚያደርግ ገልጿል፡፡ አየር…