Fana: At a Speed of Life!

የዛምቢያ ከፍተኛ ወታደራዊ ልዑካን ቡድን በመከላከያ ዋር ኮሌጅ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛምቢያ ምክትል ኢታማዦር ሹም ሜጄር ጀኔራል ጂኦፍር ቾንጎ የተመራ የልዑካን ቡድን የመከላከያ ዋር ኮሌጅ አጠቃላይ የትምህትና የመሠረተ ልማት እንቅስቃሴን የዳሰሰ ጉብኝት አድርገዋል። ጉብኝቱ በሁለቱ ወንድማማች ህዝቦች መካከል ያለውን ሁለንተናዊ…

ኢመደአና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በትብብር ለመስራት ስምምነት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጋር የኮርት ሲስተምን ማዘመን የሚስያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል። በስምምነቱ ወቅት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምህረት÷ በፍርድ ቤቶች…

ኢትዮጵያ ለስደተኞች የዲጂታል መታወቂያ መስጠት ጀመረች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ዛሬ ለስደተኞች የዲጂታል መታወቂያ መስጠት መጀመሯን የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ጠይባ ሐሰን አስታወቁ፡፡   የዲጂታል መታወቂያ መስጠት መጀመሩም ስደተኞች በብሔራዊ ሥርዓት እንዲካተቱ እንደሚያስችል…

የታክስ አስተዳደርን ማሻሻልና የክልሎችን ገቢ አሰባሰብ አቅም ማሳደግ የቀጣይ ትኩረት ይሆናል – ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የታክስ አስተዳደርን ማሻሻልና የክልሎችን ገቢ አሰባሰብ አቅም ማሳደግ የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫ እንደሚሆን የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ አመለከቱ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የበጀት ዓመቱ…

1 ሺህ 536 አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች የማምረት ሥራ መጀመራቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት 1 ሺህ 536 አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች የማምረት ሥራ መጀመራቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2016 የሁለተኛው ሩብ…

በህዝቡ ስቃይ የሚሰራ የትኛውም ፖለቲካ ውጤቱ ምንም መሆኑን መረዳት ይገባል – የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝቡ ስቃይ የሚሰራ የትኛውም ፖለቲካ ውጤቱ ምንም መሆኑን መረዳት ይገባል ሲል የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ፅንፈኛው ቡድን አሁን ደግሞ ክልሉን ወደ ጨለማ ለመክተት አልሞ እየሰራ ይገኛል ሲልም አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ በወቅታዊ…

ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ የመዲናዋ ነዋሪዎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡   ለበርካታ ዓመታት ቆሻሻ መጣያ የነበረው ይህ ቦታ በዚህ ልክ ተለውጦ በማየታቸው መደሰታቸውንም ነዋሪዎቹ ገልጸዋል፡፡…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ማውን ከተማ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቦትስዋና ማውን ከተማ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ። አየር መንገዱ በረራውን ሰኔ 3 ቀን 2016 ዓ.ም የሚጀመር መሆኑን የገለፀ ሲሆን በሳምንት ሶስት ቀን ወደ ከተማዋ በረራ እንደሚያደርግ ገልጿል፡፡ አየር…

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሃማስ የተኩስ አቁም ስምምነቱን እንዲቀበል ጥሪ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለአራተኛ ቀን በቀጠለው ድርድር ሃማስ የተኩስ አቁም ስምምነቱን እንዲቀበል ጥሪ አድርገዋል፡፡   ፕሬዚዳንቱ በታላቁ የረመዳን ወር ሃማስ የጋዛን የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲቀበል በትናንትናው ዕለት…

አትሌት ቀነኒሳ በቀለ እና ትዕግስት አሰፋ በለንደን ማራቶን ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ቀነኒሳ በቀለ እና የወቅቱ የሴቶች ማራቶን ክበረ ወሰን ባለቤት ትዕግስት አሰፋ በ2024 የለንደን ማራቶን ውድድር እንደሚሳተፉ የለንደን ማራቶን አዘጋጅ ኮሚቴ አስታውቋል፡፡ የ41 ዓመቱ አትሌት ቀነኒሳ በ2023ቱ የቫሌንሲያ ማራቶን 2…