Fana: At a Speed of Life!

በጀርመን በርሊን ዓመታዊው ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ኤግዚቢሽን መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን በርሊን በየዓመቱ የሚካሄደው ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ኤግዚቢሽን (ITB) ጀምሯል:: ኤግዚቢሽኑ በመላው ዓለም የሚገኙ ስመጥር የቱሪዝም ኩባንያዎች እና ሀገራት ያላቸውን መዳረሻ እና የቱሪዝም አገልግሎት የሚያስተዋውቁበት መድረክ ነው::…

በቀጣዮቹ ሳምንታት ከ1 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ጂቡቲ እንደሚደርስ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪዎቹ ሁለት ሳምንታት 1 ሚሊየን 274 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ጂቡቲ ወደብ እንደሚደርስ የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አመላከተ፡፡ ለ2016/17 የምርት ዘመን ከተገዛው የአፈር ማዳበሪያ ውስጥም 510 ሺህ ኩንታል ዩሪያ የጫነች…

የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን ተጋላጭነትን የሚጨምሩ ሁኔታዎች ምንድናቸው?

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን የሽንት ስርዓት አካላትን ማለትም (ኩላሊትን፣ የሽንት ፊኛን እና የላይኛውን እና የታችኛውን የሽንት ማስተላለፊያ ቱቦዎች የሚያጠቃ የኢንፌክሽን ዓይነት ነው። ለመሆኑ የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን ተጋላጭነትን…

በዋና ዋና ማክሮ ኢኮኖሚ ዘርፎች የተመዘገበው አፈጻጸም የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ7 ነጥብ 9 በመቶ እንደሚያድግ አመላካች ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት በዋና ዋና ማክሮ ኢኮኖሚ ዘርፎች የተመዘገበው አፈጻጸም የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ7 ነጥብ 9 በመቶ እንደሚያድግ አመላካች መሆኑ ተገለፀ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2016 የሁለተኛው ሩብ ዓመት የስራ…

አየር መንገዱ ቦይንግ 777X-9 አውሮፕላኖችን ለመግዛት ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ተስማማ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 20 ቦይንግ 777X-9 አውሮፕላኖችን ለመግዛት ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ስምምነት አድርጓል፡፡ ስምምነቱን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው እና የቦይንግ ከፍተኛ የንግድ እና ማርኬቲንግ ምክትል…

የእድሜ ባለጸጋዋ ሴት 117ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን አከበሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማርያ ብራኒያስ ሞሬራ የተባሉት የእድሜ ባለጸጋ ሴት 117ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን እያከበሩ እንደሆነ ተነግሯል። የእድሜ ባለጸጋ ሴት በፈረንጆች መጋቢት 4 ቀን 1907 በሳን ፍራንሲስ ተወልደው በስምንተኛ ዓመት ዕድሜያቸው ላይ ወደ ስፔን…

ለአማራ ክልል የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ምላሽ ለመስጠት የትብብርና የድጋፍ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአማራ ክልል የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ምላሽ ለመስጠት የትብብርና የድጋፍ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በክልሉ የገንዘብ ቢሮ የተዘጋጀው የትብብርና ድጋፍ መድረክ "የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሚና ለዘላቂ ልማትና የሕዝብ…

ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የኦዲት ሪፖርትና ዕቅድ በወቅቱና በጥራት አያቀርቡም ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከግማሽ በላይ የሚሆኑት የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የኦዲት ሪፖርት እና ዕቅድ በወቅቱና በጥራት እንደማያቀርቡ የገንዘብ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡   የሚኒስቴሩ የስድስት ወራት የኢንስፔክሽን አፈጻጸምን አስመልክቶ ከፌዴራል ባለበጀት…

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበርና የዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ የ200 ሚሊየን ብር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ጋር የ200 ሚሊየን ብር ስምምነት መፈራረሙን አስታወቀ፡፡ ስምምነቱ ፥ ለሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት በጋራ ለመስራት የሚያስችል እና ሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች የሚውል…