የሕጻናትን መቀንጨር ለመከላከል የአመጋገብ ሥርዓት ለውጥ ማምጣት እንደሚያስፈልግ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕጻናትን መቀንጨር ለመከላከል ምርታማነትን ከማሳደግ ባለፈ የአስተሳሰብና የአመጋገብ ሥርዓት ለውጥ ማምጣት እንደሚያስፈልግ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን ገለጹ፡፡
የሰቆጣ ቃል ኪዳን በክልሉ የነበረውን የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም…