እየደረሰ ያለውን የትራፊክ አደጋ መቀነስ የሁሉንም አካላት አርበኝነት የሚጠይቅ ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እየደረሰ ያለውን የትራፊክ አደጋ መቀነስ የሁሉንም አካላት አርበኝነት የሚጠይቅ ነው ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡
እኛም በዘመናችን በተሰማራንበት የስራ መስክ አርበኛ እንሁን፤ ዜጎቻችንን ከትራፊክ አደጋ…