የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያንና የግሪክን ግንኙነት በይበልጥ ለማሣደግ በሚቻልበት ሁኔታ ምክክር ተደረገ ዮሐንስ ደርበው Oct 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን እና የግሪክን የቆየ ታሪካዊ ግኝኙነት በይበልጥ ማሣደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር ተደረገ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ ከግሪክ አምባሳደር አና ፋሩ ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ ሀገር ገንዘቦችን በማተምና ማዕድኖችን በመያዝ ወንጀል የተከሰሱት የፀሐይ ሪል ስቴት ጀነራልማናጀርን ጨምሮ 9 የውጭ ሀገር ዜጎች የዋስትና ጥያቄ ውድቅ… Feven Bishaw Oct 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ሀገር ገንዘቦችን በማተም እና የተለያዩ ማዕድኖችን በመያዝ ወንጀል የተከሰሱት የፀሐይ ሪል ስቴት ጀነራል ማናጀርን ጨምሮ 9 የውጭ ሀገር ዜጎች ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደረገ። ፍርድ ቤቱ የተከሳሾቹን የዋስትና ጥያቄና…
የሀገር ውስጥ ዜና ድምጻዊ አባይነህ ደጀኔ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ዮሐንስ ደርበው Oct 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ የሰርግ ሙዚቃን በሸክላ ያስቀረጹት አንጋፋው ድምጻዊ አባይነህ ደጀኔ ድንቁ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። አርቲስት አባይነህ ደጀኔ የሰርግ ሙዚቃ ሲነሳ ስማቸው አብሮ የሚነሳ ሲሆን÷ በተለይ በ1964 ዓ.ም በሆላንድ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሐዋሳ ከተማ የቀድሞ ከንቲባ ጸጋዬ ቱኬን ጨምሮ የሦስት ሰዎች ያለመከሰስ መብት ተነሳ ዮሐንስ ደርበው Oct 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር ምርጫ 4ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ጉባዔ ሦስት የምክር ቤት አባላትን ያለመከሰስ መብት አንስቷል፡፡ ያለመከሰስ መብታቸው የተነሳባቸውም÷ የሐዋሳ ከተማ የቀድሞ ከንቲባ ፀጋዬ ቱኬ፣ አበራ አሬራ እና ተሰማ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሆልቲካልቸር ዘርፍ 741 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት እየተሰራ ነው ዮሐንስ ደርበው Oct 30, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 ዓ.ም በሆልቲካልቸር ዘርፍ 741 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስቴር በሆልቲካልቸር ዘርፍ ላይ ያሉ መልካም ዕድሎችና ተግዳሮቶች ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በሜዳው እንዲጫወት እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Oct 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን መስፈርቱን በማሟላት በሀገሩ ሜዳ ጨዋታውን እንዲያደርግ በልዩ ትኩረት እየሠራ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት ገለጹ። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን 15ኛ መደበኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ስራዎች በልዩ ትኩረት ይሰራሉ – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) Shambel Mihret Oct 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ስራዎች በልዩ ትኩረት እንደሚሰሩ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ። ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ÷የክልሉን የመጀመሪያ ሩብ ዓመት…
የሀገር ውስጥ ዜና ለ2016/17 የምርት ዘመን ግብዓት የሚሆን የአፈር ማዳበሪያ ማጓጓዝ ተጀመረ Shambel Mihret Oct 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016/17 የምርት ዘመን ግብዓት የሚሆን የአፈር ማዳበሪያ የማጓጓዝ ሥራ መጀመሩን የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ገለጸ፡፡ የምርት ዘመኑን የአፈር ማዳበሪያ የጫነች የመጀመሪያዋ መርከብ ትናንት ምሽት ጅቡቲ መድረሷ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኢራን ቀጠናዊ የጋዝ ማዕከል መገንባት እንደምትፈልግ አስታወቀች Amele Demsew Oct 30, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን ቀጠናዊ የጋዝ ማዕከል መገንባት እንደምትፈልግ አስታወቀች። የሃገሪቱን ምክትል ፕሬዚዳንት ሞሃመድ ሞክበርን ዋቢ ያደረገው የፋርስ ኒውስ ዘገባ ቴህራን ‘የኃይል ደህንነትን ለማረጋገጥ’ በሻንጋይ የትብብር ድርጅት ቀጠናዊ የጋዝ ማዕከል…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ80 እስከ 90 በመቶ ያህሉ የሳይበር ጥቃት በተጠቃሚዎቹ ግንዛቤ ማነስ እንደሚከሰት ተጠቆመ ዮሐንስ ደርበው Oct 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳይበር ደኅንነት ላይ ከሚደርሱ ጥቃቶች ከ80 እስከ 90 በመቶ የሚሆነው በተጠቃሚዎቹ የግንዛቤ ማነስ የሚከሰት መሆኑ ተገለጸ፡፡ 3ኛ ሣምንቱን የያዘው 4ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደኅንነት ወር በመከበር ላይ ይገኛል፡፡ በአከባበሩ ላይ…