Fana: At a Speed of Life!

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በኬንያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በኬንያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በናይሮቢ ቆይታቸው ፥ የኬንያ መከላከያ ሃይል ዋና መስሪያ ቤትን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ በዚህም ከኬንያ…

የዓለም አቀፍ ፍላጎትን ለማሟላት የነዳጅ ኢንዱስትሪው 14 ትሪሊየን ዶላር ያስፈልገዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፍ ፍላጎትን ለማሟላት እስከ ፈረንጆቹ 2045 የነዳጅ ዘይት ኢንዱስትሪው 14 ትሪሊየን ዶላር ኢንቨስትመንት ያስፈልገዋል ሲል የነዳጅ ላኪ ሀገራት ድርጅት (ኦፔክ) ገለጸ፡፡ የኦፔክ ዋና ጸሀፊ ሀይታም አል ጋይስ እንዳሉት፥ የዓለም አቀፍ…

ፖል ፖግባ ለ4 ዓመታት ከእግር ኳስ ጨዋታ ታገደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖል ፖግባ ከአበረታች ንጥረ ነገር (ዶፒንግ) ጋር በተያያዘ ለአራት ዓመታት ከእግር ኳስ ጨዋታ ታግዷል፡፡   ፈረንሳዊው አማካይ አበረታች ንጥረ ነገር መውሰዱ በመረጋገጡ ነው ለ4 ዓመታት ከየትኛውም ዓለም አቀፍ እግር ኳስ ጨዋታ…

በሲዳማ ክልል የኩላሊት እጥበት ሊያከናውን የሚችል ሆስፒታል መሰራቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤናው ዘርፍ ያለውን ችግር ለመፍታት የኩላሊት እጥበት ሊያከናውን የሚችል ሆስፒታል በይርጋለም መሰራቱን የሲዳማ ክልል ገለጸ፡፡ የክልሉ የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወር አፈፃፀም በምክር ቤት መገምገሙን ተከትሎ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ…

የባንክ አሰራር ሥርዓትን ለማስተካከል በሚል የግለሰቦችን ሚስጢር ቁጥር በመውሰድ ገንዘብ ያጭበረበረው ተከሳሽ በጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የባንክ አሰራር ሥርዓትን ለማስተካከል በሚል በማታለል የግለሰቦችን ሚስጢር ቁጥር በመውሰድ ገንዘብ ያጭበረበረው ተከሳሽ በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ። የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ችሎት በተከሳሹ ላይ የቀረቡ…

የዲጂታል አሰራሮችን በመዘርጋት አገልግሎቶችን ቀላልና ቀልጣፋ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲጂታል አሰራሮችን በመዘርጋት የመንግስት አገልግሎቶችን ቀላልና ቀልጣፋ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የጀርመን ተራድኦ ድርጅት በኢንቨስትመንት እና ቢዝነስ ከባቢ ሁኔታ…

የጅግጅጋ የ2ኛ ደረጃ አዳሪ ት/ቤት ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ለሚገነባው የጅግጅጋ የ2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ ማስጀመሪያ የመሠረት ድንጋይ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ እና በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) ተቀመጠ። የትምህርት ቤቱ ግንባታ በሰዎች ለሰዎች…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በኢትዮጵያ የዩኤስ ኤይድ ዋና ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት(ዩኤስ ኤይድ) ዋና ኃላፊ ስኮት ሆክላንደር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱም በክልሉና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት መካከል ያለውን ግንኙነትና…

የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ሳምንት አውደ ርዕይ ከ250 ሺህ በላይ ሰዎች እንደጎበኙት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ሳምንት አውደ ርዕይ ከ250 ሺህ በላይ በሆኑ ዜጎች መጎብኘቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገልጸዋል። አምባሳደር ብርቱካን አያኖ የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ሳምንት አውደ ርዕይን አስመልክቶ በሰጡት…