2 ሺህ የቅድመ ወሊድና የወሊድ አገልግሎት መስጫ ማዕከላትን ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 2 ሺህ የሚሆኑ የቅድመ ወሊድና የወሊድ አገልግሎት መስጫ ማዕከላትን በኢትዮጵያ ለመገንባት የሚያስችል የሶስትዮሽ የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ፡፡
ስምምነቱን ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ እና በሩሲያ የፓን…