Fana: At a Speed of Life!

2 ሺህ የቅድመ ወሊድና የወሊድ አገልግሎት መስጫ ማዕከላትን ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 2 ሺህ የሚሆኑ የቅድመ ወሊድና የወሊድ አገልግሎት መስጫ ማዕከላትን በኢትዮጵያ ለመገንባት የሚያስችል የሶስትዮሽ የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱን ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ እና በሩሲያ የፓን…

ዩኒሴፍ በኢትዮጵያ የልማትና የሰብዓዊ ሥራዎችን ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከተባበሩት መንግስታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ ) የሰብዓዊ እርዳታ ምላሽና አቅርቦት ም/ዋና ዳይሬክተር ኢድዋርድ ቻይበን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በኢትዮጵያ ወቅታዊ የልማት ሁኔታ እና የሰብዓዊ…

ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ምንጩን ደብቆ ለሌሎች ግለሰቦች አስተላልፏል የተባለው ተከሳሽ በ13 ዓመት እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባንክ ደንበኞች ሂሳብ ተቀንሶ ገቢ የተደረገለትን ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ ምንጩን ደብቆ ለሌሎች ግለሰቦች አስተላልፏል የተባለው ተከሳሽ በ13 ዓመት ጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የፌደራል…

የዓድዋ ድል ለመላው ጥቁር ህዝቦች የነፃነት ፋና ወጊ እንድንሆን ያደረገ ደማቅ የታሪክ አሻራችን ነው – አለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል በመደመር እሳቤ ለአፍሪካና ለዓለም ጥቁር ህዝቦች የነፃነት ፋና ወጊ እንድንሆን ያደረገ ደማቅ የታሪክ አሻራችን ነው ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ።   "ዓድዋ የመደመር ተምሳሌታዊ…

ኢትዮጵያና ኬንያ በቀጣናው ሰላምና ደህንነትን ማረጋገጥ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኬንያ በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና ሰላምና ደህንነትን ማረጋገጥና የኢኮኖሚ ትብብርን ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)…

የዓድዋ ድል መታሠቢያ በዓልን ለማክበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የጋራ ግብረ ሃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 128ኛው የዓድዋ ድል መታሠቢያ በዓልን ለማክበር የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ፍፁም ሠላማዊ እንዲሆኑ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ሃይል አስታወቀ። የፀጥታና ደህነት የጋራ ግብረ ሃይሉ የካቲት…

በ50 ሚሊየን ዶላር ወጪ የተገነባ የሎጂስቲክስ አገልግሎትን የሚያቀላጥፍ ቴክኖሎጂ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ50 ሚሊየን ዶላር ወጪ የተገነባው የሎጂስቲክስ አገልግሎትን ቀልጣፋ ያደርጋል ተብሎ የታመነበት ቴክኖሎጂ ተመርቋል፡፡ ቴክኖሎጂው ለኢ-ኮሜርስ ሸቀጦች እንዲሁም ለፖስታ እና ጥቅል መልእክቶች የሎጂስቲክስ አገልግሎትን ቀልጣፋ ያደርጋል ተብሎ…

አዋሽ ባንክ ከኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የ70 ሚሊየን ብር አክሲዮን ገዛ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ለፋይናንስ ተቋማት ባመቻቸው የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ የአክሲዮን ግዢ እድል መሠረት አዋሽ ባንክ የ70 ሚሊየን ብር አክሲዮን መግዛቱ ተገለጸ። የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ ፀሀይ ሽፈራው፥ “በካፒታል ገበያ የአክሲዮን አባል…

ኢትዮጵያና ኬንያ የነበራቸውን የቀደመ ግንኙነት የሚያጠናክር ሥራ እየተሰራ ነው – አምባሳደር ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት በኩል ኢትዮጵያና ኬንያ የነበራቸውን የቀደመ ግንኙነት የሚያጠናክር ሥራ እየተሰራ ነው ሲሉ በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ባጫ ደበሌ ተናገሩ፡፡   ሀገራቱ ረጅም ዕድሜ ያለው ልዩ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዳላቸው ገልጸው፤…

የአማራ ክልልን ወቅታዊ ሁኔታ በመረዳት ባለሃብቶች ሰላምን ለማረጋገጥ ሚናቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ ከሚገኙ ባለሃብቶች ጋር በክልሉ ሰላም እና ልማት ዙሪያ እየተወያዩ ነው፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ÷ በክልሉ ባለፉት 8 ወራት በነበረው ግጭት ከፍተኛ የሰብዓዊ ጉዳት እና የክልሉ ሕዝብ…