Fana: At a Speed of Life!

የአፋር ክልል የዳያስፖራውን አቅም በላቀ ደረጃ ለመጠቀም እንደሚሰራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል የዳያስፖራውን አቅም በላቀ ደረጃ ለመጠቀም ይሰራል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለጹ፡፡ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አቅምና ፍላጎትን ማሰተናገድ የሚያስችሉ የዳያስፖራ ተሳትፎ ጥቅሎችን ከባለድርሻ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የምስረታ ጠቅላላ ጉባዔ ተካሂዷል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ በጉባዔው ላይ ባደረጉት ንግግር÷ ቀይ መስቀል ሰው ተኮር ሥራዎችን በሰብዓዊነት እና…

ብሪክስ አማራጭ ዓለም አቀፍ የገንዘብ ስርዓት መፍጠር አለበት – አምባሳደር ቻም ኡጋላ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪክስ አማራጭ ዓለም አቀፍ የገንዘብ ስርዓት መፍጠር እንዳለበት በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ቻም ኡጋላ ኡሪያት ገለጹ፡፡ አምባሳደር ቻም ኡጋላ ከሩሲያው መገናኛ ብዙሃን አርቲ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት፥ የብሪክስ አባል ሀገራት ኢኮኖሚያቸውን…

በውጭ ሀገር የቡና መዳረሻዎችን የማስፋት ሥራ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ውጭ የሚላከውን የቡና ምርት መጠን ለማሳደግ አዳዲስ ገበያዎችን የማስፋት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ነባሮቹን በማስጠበቅ በመካከለኛው እና ሩቅ ምሥራቅ አዳዲስ ገበያዎች መፈጠራቸውን የባለስልጣኑ ምክትል ዋና…

የበልግ ዝናብ የሚያስከትለውን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል እየሰራሁ ነው -ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የበልግ ዝናብ የሚያስከትለውን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል የቅድመ ጥንቃቄ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የፌደራል አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ኮሚሽነሩ አምባሳደር ሽፈራው ተ/ማርያም (ዶ/ር) ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት…

የጅምላና ችርቻሮ ንግድን ለውጭ ባለሃብቶች ክፍት ለማድረግ የተያዘው እቅድ ሸማቹን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅምላ እና ችርቻሮ ንግድን ለውጭ ባለሃብቶች ክፍት ለማድረግ የተያዘው እቅድ በተለይ ሸማቹን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ምሁራን ገለጹ፡፡ በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የፋይናንስ እና ፖለቲካል ኢኮኖሚ ተመራማሪ ደጀኔ ለማ (ዶ/ር)እንዳሉት÷ንግዱን ለውጭ…

ዴንማርክ በግብርናው ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ለመሥራት ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዴንማርክ የልማት ፖሊሲ ምክር ቤት በግብርናው ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ለመሥራት ቁርጠኛ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በዴንማርክ የልማት ፖሊሲ ምክር ቤት ሊቀመንበር አን ሜት ኪጀር ከተመራ ልዑክ ጋር…

የደም ግፊት በመለካትና ክትትል በማድረግ የስትሮክ ተጋላጭነትን መቀነስ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ ሰው የደም ግፊት መጠኑ ከፍተኛ ከሆነ እና በጊዜው ሕክምና ካላደረገ ለከፍተኛ የልብ በሽታና በደም ዝውውር ማነስ ምክንያት ለሚከሰት የአዕምሮ ሥራ መታወክ (ስትሮክ) የመጋለጥ ዕድሉ እጅግ በጣም ከፍተኛ ይሆናል፡፡ በኢትዮጵያ ከጠቅላላው ሕዝብ…

ሳፋሪኮም ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር  ጋር  በትብብር ለመስራት ዝግጁ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በዲጂታል ዘርፍ ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በትብብር ለመስራት ዝግጁ መሆኑን ገለጸ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር ) የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዊሊያም ቫንሄሌፑቴ ጋር በጋራ መስራት…

1 ሺህ 192 ኢትዮጵያውያን ከሳውዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶስት ዙር በተከናወነ በሳውዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ ዜጎችን የመመለስ ሥራ 1 ሺህ 192 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ ከተመላሾች  ውስጥ 1 ሺህ 78 ወንዶች፣ 89 ሴቶች እና 5 ዕድሜያቸው ከ18 በታች የሆኑ ታዳጊዎች  እና 20…