Fana: At a Speed of Life!

የጀመርናቸውን ስራዎች እያላቅን የመረጠንን ህዝብ ማገልገላችንን እንቀጥላለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀመርናቸውን ስራዎች እያላቅን የመረጠንን ህዝብ በታማኝነት እና በትጋት ማገልገላችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ:: ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዛሬ…

አቶ  ደመቀ መኮንን የዓለም አቀፉ የጥቁር ሕዝቦች የታሪክ፣ የቅርስና የትምህርት ማዕከል የጠቅላላ ጉባኤ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የጥቁር ሕዝቦች የታሪክ፣ የቅርስና የትምህርት ማዕከል የቀድሞው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እና ሮቢ ዋከርን የማዕከሉ የጠቅላላ ጉባኤ ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንት አድርጎ መርጧል፡፡ አቶ…

ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ከጅግጅጋ ከተማ ነጋዴዎችና ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ ከጅግጅጋ ከተማ ነጋዴዎችና ነዋሪዎች ጋር በንግዱ ዘርፍ በሚታዩ ክፍተቶችና ሕገ ወጥ ንግድ ችግሮች ዙሪያ ተወያይተዋል። በመድረኩ ላይ የተሳተፉ የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎችና ነጋዴዎች…

የአዲስ አበባ ምክር ቤት የካሣ ተሻገርን (ዶ/ር) ያለመከሰስ መብት አነሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው እለት የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የምክር ቤቱ አባል የሆኑትን የካሣ ተሻገር (ዶ/ር) ያለመከሰስ መብት አንስቷል፡፡ ምክር ቤቱ የካሣ ተሻገርን (ዶ/ር) ያለመከሰስ መብት ያነሳው በ3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባዔው መሆኑን…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የታክስ ሕግ ተገዢነት ንቅናቄ እንደሚካሄድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ19 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ በመሰብሰብ ክልላዊ ወጪን ከ75 በመቶ በላይ ለመሸፈን አቅዶ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ገለፀ። ክልላዊ የታክስ ሕግ ተገዢነት ንቅናቄ በነገው እለት በአርባምንጭ እንደሚካሄድ…

የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት የጀመረበትን ሁለተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ምዕራባውያን መሪዎች ኪየቭ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት የጀመረበትን ሁለተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ከዩክሬን ጋር ያላቸውን አጋርነት ለማሳየት ምዕራባውያን መሪዎች ኪየቭ ገብተዋል። ኪየቭ የገቡት የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮንደር ሌየን ከምን ጊዜውም በላይ…

የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለሲዳማ ክልል የደህንነት ካሜራዎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለሲዳማ ብሔራዊ ክልል የፀጥታ ተቋማትን ለማጠናከር የሚያገለግሉ የደህንነት ካሜራዎች ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፍ የተደረጉት የደህንነት ካሜራዎች የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ አቅምን የተላበሱ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዶ/ር ሊያ ታደሰን ተሰናብቶ ወደ ካቢኔው ለተቀላቀሉ ሚኒስትሮች አቀባበል አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ በነበረው ስብሰባ የቀድሞ ጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰን ተሰናብቶ አዲስ ወደ ካቢኔው ለተቀላቀሉ ሚኒስትሮች አቀባበል አድርጓል። ዶክተር መቅደስ ዳባ  በ6ኛው የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት 3ኛ ዓመት…

27ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ውሳኔዎች

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 27ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ:: 1 .ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የደን ልማት ፣ጥበቃና አጠቃቀም ረቂቅ ደንብ ላይ ነው፡፡ ሀገራችን ያላትን የደን ሀብት በአግባቡ ለማልማት፣ ለመጠበቅ እና…

አገልግሎቱ ከ700 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን ሕንፃ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መፃሕፍት አገልግሎት ከ700 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን ባለ 17 ወለሎች ሕንፃ አስመረቀ። በመንግስት ወጪ የተገነባው ይህ ሕንፃ የመዛግብት ማከማቻ እንደመሆኑ ዘመኑን ባገናዘበ መልኩ…