የጀመርናቸውን ስራዎች እያላቅን የመረጠንን ህዝብ ማገልገላችንን እንቀጥላለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀመርናቸውን ስራዎች እያላቅን የመረጠንን ህዝብ በታማኝነት እና በትጋት ማገልገላችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ::
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዛሬ…