Fana: At a Speed of Life!

ለለቅሶ የተጣለ ድንኳን ጥሶ የገባ አውቶቡስ ባደረሰው ጉዳት የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከጳውሎስ ሆስፒታል ወደ ሸጎሌ በሚወስደው መንገድ አለም ፀሐይ ድልድይ አካባቢ አንድ የከተማ አውቶብስ ለለቅሶ የተጣለ ድንኳን ጥሶ በመግባት ባደረሰው ጉዳት የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ። አደጋው የደረሰው ትናንት ቅዳሜ መስከረም 26…

የሆረ አርሰዴ የኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሆረ አርሰዴ የኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ከተማ ተከበረ ፡፡ በዓሉ “ኢሬቻ የአንድነት እና የወንድማማችነት ዓርማ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ አባገዳዎች፣ ሀደ ሲንቈዎች፣ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች፣…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከዓለም አቀፍ የክትባት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከዓለም አቀፍ የክትባት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጂሮም ኪም (ፕ/ር) ጋር ተወያተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ዓለም አቀፉ የክትባት ኢንስቲትዩት ከጤና ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን እና…

በፕሪሚየርሊጉ ቶተንሃም ፣ ቼልሲ እና  ማንቼስተር ዩናይትድ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ8ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ ቶተንሃም ፣ ቼልሲ  ማንቸስተር ዩናይትድ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፏል፡፡ በምሳ ሰዓት ከሜዳው ውጭ ሉተን ታውንን የገጠመው ቶተንሃም በሚኪ ቫንዴቬን ብቸኛ ጎል 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካው ሴናተር ማይክ ሮንድስ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአሜሪካ ሴናተር ማይክ ሮንድስ ከተመራ ልዑክ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራዊ እና ቀጣናዊ የጋራ ጉዳዮች ላይ መክረዋል። አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ…

ፋሲል ከነማ እና ሐዋሳ ከተማ ነጥብ ተጋሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግማሽ ደርዘን ጎሎች በተቆጠሩበት የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ ፋሲል ከነማ ከሐዋሳ ከተማ ሦስት አቻ ተለያይተዋል፡፡ የፋሲል ከነማን ጎሎች ሱራፌል ዳኛቸው (2) እና ጌታነህ ከበደ እንዲሁም የሐዋሳ ከተማን ደግሞ ታፈሰ ሰሎሞን፣ አሊ ሱሌማን እና…

አሜሪካ በ42 የቻይና ኩባንያዎች ላይ ማዕቀብ ጣለች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለሩሲያ ወታደራዊ ኃይል “የጦር ቁሶችን አቅርበዋል” ባለቻቸው 42 የቻይና ኩባንያዎች ላይ የንግድ እንቅስቃሴ ገድብ መጣሏን አስታወቀች፡፡ በተጨማሪም በኢስቶኒያ፣ ፊንላንድ፣ ጀርመን፣ ሕንድ፣ ቱርክ፣ እንግሊዝ እና የተባበሩት ዓረብ…

ማዕከላዊ እዝ ስኬታማ ግዳጁን በብቃት እያስቀጠለ ነው- ጄኔራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማዕከላዊ እዝ እየፈፀመ የመጣውን ስኬታማ ግዳጅ በላቀ ብቃት እያስቀጠለ ነው ሲሉ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሠ ገለጹ፡፡ ጀኔራል አበባው ከማዕከላዊ እዝ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በግዳጅ አፈፃፀም ዙሪያ…

የሆረ አርሰዴ ኢሬቻ በዓል ተሳታፊዎች ወደ ቢሾፍቱ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ነገ በቢሾፍቱ ለሚከበረው የሆረ አርሰዴ ኢሬቻ በዓል ተሳታፊዎች ወደ ከተማዋ በመግባት ላይ ይገኛሉ። ባንኮች እና ሆቴሎችን ጨምሮ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትም ልዩ ዝግጅት በማድረግ ለእንግዶቹ አገልግሎት በመሥጠት ላይ ናቸው። የበዓሉ ተሳታፊዎች…

የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም በሁሉም የግብርና ልማት መስኮች ይሳተፋል- ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም በግብርና ልማት ስራዎች ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በሁሉም የግብርና ልማት መስኮች ላይ የሚሳተፍ መሆኑን ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም…