Fana: At a Speed of Life!

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ከ259 ሚሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 259 ሚሊየን 35 ሺህ 835 ብር ተጨማሪ በጀት አጽድቋል፡፡ የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ጉባኤውን ከትናንት ጀምሮ እያካሄደ ነው። በጉባኤው ሁለተኛ ቀን ተጨማሪ በጀት ያጸደቀ…

የተፈጥሮ ፀጋዎችን ወደ ልማት በመቀየር ከድህነት ለመውጣት መስራት ይገባል – አቶ ፍቃዱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ያሉትን የተፈጥሮ ፀጋዎች ወደ ልማት በመቀየር ከድህነት ለመውጣት በትኩረት መስራት ይገባል ሲሉ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ፍቃዱ ተሰማ ተናገሩ።   በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ "ህብረ…

ለህዝብ ጥያቄዎች ተገቢ ምላሽ በመስጠት የተሻለ ነገ ለመፍጠር በቁርጠኝነት ይሰራል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህዝብ ለሚነሱ ጥያቄዎች መንግስት ተገቢ ምላሽ በመስጠት የተሻለ ነገ ለመፍጠር የተዘጋጀ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ተናገሩ። በድሬዳዋ ከተማ በተካሄደው ሕዝባዊ ውይይት ላይ ተሳታፊዎች የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ስራዎችን…

የቀደመው ስርዓት ያሻገረውን ዕዳ ወደ ምንዳ መቀየር ይገባል – አቶ አለማየሁ ባውዲ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀደመው የፖለቲካ ስርዓታችን አሻግሮ የሰጠንን ዕዳ በውይይት ላይ በተመሠረተ ጥረት ወደ ምንዳ ልንቀይረው ይገባል ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አለማየሁ ባውዲ ተናገሩ።   "ህብረ…

ጥቅል ኤሌክትሪክ ገመዶችን ሰርቀዋል የተባሉ ተከሳሾች በ7 እና በ9 ዓመት እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የድርጅት ጥበቃን በጦር መሳሪያ አስፈራርተው ጥቅል ኤሌክትሪክ ገመዶችን ሰርቀዋል የተባሉ ተከሳሾች በ7 እና በ9 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጡ። የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ቦሌ ምድብ 4ኛ ወንጀል ጉዳዮች ችሎት በተከሳሾች ኤፍሬም አብርሃም…

ከሕዝባዊ ውይይቶች የሚነሱ ሃሳቦች የመንግስት የቀጣይ እቅድ አካል ይሆናሉ – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሕዝባዊ ውይይቶች የሚነሱ ሃሳቦች የመንግስት የቀጣይ እቅድ አካል ይሆናሉ ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ተናገሩ፡፡ "ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሠላም እና ሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ ሃሳብ…

የኑሮ ውድነት ችግሮችን ለመፍታት እየተሰራ ያለው ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል አለበት – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርት እንቅስቃሴን ለማስፋት እና የኑሮ ውድነት ችግሮችን ለመፍታት እየተሰራ ያለው ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ አቶ አሕመድ ሺዴ፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ነጋሽ…

መንግስት የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመለየት መፍትሄ እየሰጠ ነው – ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመለየት መፍትሄ እየሰጠ መሆኑን የዲሞክራሲ ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ፖለቲካና ርዕዮተ-ዓለም ዘርፍ ኃላፊ ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) ገለጹ። “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ…

በኢንዱስትሪ ፓርኮች ያለው የስራ እንቅስቃሴ አበረታች መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ረዳት ዋና ፀሐፊ እና አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ (ዶ/ር) በኢንዱስትሪ ፓርኮች ያለው የስራ እንቅስቃሴ አበረታች መሆኑን ገለፁ።   ረዳት ዋና ፀሐፊው ይህን የገለፁት ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት…

ነጠላ ትርክቶችን በመተው የጋራ የሚያደርጉ ገዢ ትርክቶችን ለማጽናት መስራት ይገባል – አቶ ሙስጠፌ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚያለያዩ ነጠላ ትርክቶች በመተው የጋራ የሚያደርጉ ገዢ ትርክቶችን ለማጽናት በትኩረት መስራት ይገባል ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ፡፡ "ሕብረብሔራዊ ወንድማማችነት ለዘላቂ ሰላም እና ሁለንተናዊ ብልጽግና " በሚል መሪ…