የሀረሪ ክልል የቱሪዝም ብራንድና አርማ የክልሉን የቱሪዝም ዘርፍ ለማስተዋወቅ አስተዋፅኦ ይኖረዋል -ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል የቱሪዝም ብራንድና አርማ የክልሉን የቱሪዝም ዘርፍ ለማስተዋወቅ አስተዋፅኦ ይኖረዋል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ ገለፁ፡፡
ርዕሰ መስተዳደሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት “ሀረር ህያዊቷ ሙዚየም"…