የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ ሱዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Oct 4, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከደቡብ ሱዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴንግ አሎር ኩዎል ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም በቀጠናዊ ሰላምና መረጋጋት እንዲሁም በሱዳን ቀውስ ዙሪያ መምከራቸውን የውጭ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ምስጋኑ በኢትዮጵያ ከሉክዘምበርግ አምባሳደር ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Oct 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የሉክዘምበርግ አምባሳደር ጆርጅ ቴረስ ጋር ዛሬ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አምባሳደር ምስጋኑ ሀገራዊ ወቅታዊ ሁኔታዎችን አብራርተዋል፡፡ ሉክዘምበርግ እስከፈረንጆቹ 2024…
የሀገር ውስጥ ዜና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተጀመሩ የልማት ሥራዎችን ለማጠናከር እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ Alemayehu Geremew Oct 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተገኘውን ሠላም በማጽናት የተጀመሩ የልማት ሥራዎችን ለማጠናከር በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። የክልሉ የከፍተኛ አመራሮች ቡድን በመተከል ዞን ያካሄደውን የስምሪት…
ስፓርት የርገን ክሎፕ የቶተንሃም እና ሊቨርፑል ጨዋታ በድጋሜ እንዲደረግ እንደሚፈልጉ ገለጹ Mikias Ayele Oct 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ የቶተንሃም እና ሊቨርፑል ጨዋታ በድጋሜ እንዲደረግ ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል። አሰልጣኝ ክሎፕ ይህን ያሉት በጨዋታው የመስመር አማካዩ ሉዊስ ዲያዝ ያስቆጠረው ጎል በቪዲዮ ረዳት ዳኞች ‘ከጨዋታ ውጭ እንቅስቃሴ…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ምዕራብ ክልል በበጋ መስኖ ልማት 11 ሺህ ሄክታር በስንዴ ይሸፈናል ተባለ ዮሐንስ ደርበው Oct 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በ2016 በጀት ዓመት በ11 ሺህ ሄክታር የበጋ ስንዴ ለማምረት የዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተመለከተ፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) የውሃ አማራጮችንና የተፈጥሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ላላት ግንኙነት ልዩ ትኩረት ትሰጣለች – አቶ ደመቀ Meseret Awoke Oct 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ላላት ግንኙነት ልዩ ትኩረት እንደምትሰጥ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ባንኩ የማዕድን ዘርፉን ለማሳደግ ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጎ እየሰራ መሆኑን ገለጸ Melaku Gedif Oct 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በማዕድን ዘርፍ ለተሰማሩ ደንበኞች ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ በማድረግ ለዘርፉ ማደግ እየሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለማዕድን አልሚ ደንበኞች ለማዕድን እና ግንባታ ግብዓት ስራ ማሳለጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ከንቲባዎች የሊደርሺፕ ኢኒሼቲቭ መድረክ ከነገ ጀምሮ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገለጸ Shambel Mihret Oct 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነገ ጀምሮ የአፍሪካ ከንቲባዎች የሊደርሺፕ ኢኒሼቲቭ መድረክ በአዲስ አበባ እንደሚያካሂድ ተጠቆመ። የአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ እናትአለም መለሰ በሰጡት መግለጫ÷ ከተማዋ ከነገ ጀምሮ ዓለም አቀፍ፣ አሕጉር አቀፍ እንዲሁም አገር…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢሬቻ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ የፀጥታ አካላት ወደ ስራ መግባታቸውን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ገለጸ Meseret Awoke Oct 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ አርሰዲ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ የፀጥታ አካላት ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቀው ወደ ስራ መግባታቸውን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ፡፡ ግብረ ኃይሉ የአዲስ አመት፣ የመስቀልና የመውሊድ በዓላት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ህንዳዊው ቢሊየነርና ልጃቸው ዚምባብዌ ውስጥ በአውሮፕላን አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተሰማ Tamrat Bishaw Oct 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንዳዊው ቢሊየነር ሃርፓል ራንዳዋ እና የ22 ዓመት ወንድ ልጃቸው አሜር ካቤር በዚምባብዌ በደረሰ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተገለጸ፡፡ የድርጅታቸው የአልማዝ ኩባንያ ሪዮዚም ንብረት የሆነው የግል አውሮፕላን ከሀራሬ…