Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ ሱዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከደቡብ ሱዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴንግ አሎር ኩዎል ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም በቀጠናዊ ሰላምና መረጋጋት እንዲሁም በሱዳን ቀውስ ዙሪያ መምከራቸውን የውጭ…

አምባሳደር ምስጋኑ በኢትዮጵያ ከሉክዘምበርግ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የሉክዘምበርግ አምባሳደር ጆርጅ ቴረስ ጋር ዛሬ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አምባሳደር ምስጋኑ ሀገራዊ ወቅታዊ ሁኔታዎችን አብራርተዋል፡፡ ሉክዘምበርግ እስከፈረንጆቹ 2024…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተጀመሩ የልማት ሥራዎችን ለማጠናከር እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተገኘውን ሠላም በማጽናት የተጀመሩ የልማት ሥራዎችን ለማጠናከር በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። የክልሉ የከፍተኛ አመራሮች ቡድን በመተከል ዞን ያካሄደውን የስምሪት…

የርገን ክሎፕ የቶተንሃም እና ሊቨርፑል ጨዋታ በድጋሜ እንዲደረግ እንደሚፈልጉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ የቶተንሃም እና ሊቨርፑል ጨዋታ በድጋሜ እንዲደረግ ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል። አሰልጣኝ ክሎፕ ይህን ያሉት በጨዋታው የመስመር አማካዩ ሉዊስ ዲያዝ ያስቆጠረው ጎል በቪዲዮ ረዳት ዳኞች ‘ከጨዋታ ውጭ እንቅስቃሴ…

በደቡብ ምዕራብ ክልል በበጋ መስኖ ልማት 11 ሺህ ሄክታር በስንዴ ይሸፈናል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በ2016 በጀት ዓመት በ11 ሺህ ሄክታር የበጋ ስንዴ ለማምረት የዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተመለከተ፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) የውሃ አማራጮችንና የተፈጥሮ…

ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ላላት ግንኙነት ልዩ ትኩረት ትሰጣለች – አቶ ደመቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ላላት ግንኙነት ልዩ ትኩረት እንደምትሰጥ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ…

ባንኩ የማዕድን ዘርፉን ለማሳደግ ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጎ እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በማዕድን ዘርፍ ለተሰማሩ ደንበኞች ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ በማድረግ ለዘርፉ ማደግ እየሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለማዕድን አልሚ ደንበኞች ለማዕድን እና ግንባታ ግብዓት ስራ ማሳለጫ…

የአፍሪካ ከንቲባዎች የሊደርሺፕ ኢኒሼቲቭ መድረክ ከነገ ጀምሮ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነገ ጀምሮ የአፍሪካ ከንቲባዎች የሊደርሺፕ ኢኒሼቲቭ መድረክ በአዲስ አበባ እንደሚያካሂድ ተጠቆመ። የአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ እናትአለም መለሰ በሰጡት መግለጫ÷ ከተማዋ ከነገ ጀምሮ ዓለም አቀፍ፣ አሕጉር አቀፍ እንዲሁም አገር…

የኢሬቻ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ የፀጥታ አካላት ወደ ስራ መግባታቸውን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ አርሰዲ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ የፀጥታ አካላት ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቀው ወደ ስራ መግባታቸውን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ፡፡ ግብረ ኃይሉ የአዲስ አመት፣ የመስቀልና የመውሊድ በዓላት…

ህንዳዊው ቢሊየነርና ልጃቸው ዚምባብዌ ውስጥ በአውሮፕላን አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንዳዊው ቢሊየነር ሃርፓል ራንዳዋ እና የ22 ዓመት ወንድ ልጃቸው አሜር ካቤር በዚምባብዌ በደረሰ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተገለጸ፡፡ የድርጅታቸው የአልማዝ ኩባንያ ሪዮዚም ንብረት የሆነው የግል አውሮፕላን ከሀራሬ…